Isaiah 2:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ብዙሓት ሰባት ከኣ ኪኸዱ እዮም፡ ንዑ ናብ ከረን እግዚኣብሄር፡ ናብ ቤት ኣምላኽ ያእቆብ ንደይብ። ንሱ ድማ መገድታቱ ክምህረና እዩ፡ ብመገዱ ድማ ክንመላለስ ኢና፤ ሕግን ቃል እግዚኣብሄርን ካብ ጽዮን ካብ የሩሳሌም ኪወጽእ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሕግ ከጽ​ዮን፥ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ቃል ከኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም ይወ​ጣ​ልና ብዙ​ዎች አሕ​ዛብ መጥ​ተው፥ “ኑ፤ ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ተራራ፥ ወደ ያዕ​ቆብ አም​ላክ ቤት እን​ውጣ፤ እር​ሱም መን​ገ​ዱን ያስ​ተ​ም​ረ​ናል፤ በጎ​ዳ​ና​ውም እን​ሄ​ዳ​ለን” ይላሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሕግ ከጽዮን የእግዚአብሔርም ቃል ከኢየሩሳሌም ይወጣልና ብዙዎች አሕዛብ ሄደው። ኑ፥ ወደ እግዚአብሔር ተራራ፥ ወደ ያዕቆብ አምላክ ቤት እንውጣ፤ እርሱም መንገዱን ያስተምረናል፥ በጎዳናውም እንሄዳለን ይላሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ብዙ ሕዝቦችም መጥተው እንዲህ ይላሉ፤ “ኑ፤ ወደ ጌታ ተራራ፤ ወደ ያዕቆብ አምላክ ቤት እንውጣ፤ እርሱ መንገዱን ያስተምረናል፤ በጎዳናውም እንሄዳለን።” ሕግ ከጽዮን፤ የእግዚአብሔር ቃል ከኢየሩሳሌም ይወጣልና።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ዳሮ አሳይ ዪደ፥ “ሃይተ! መና ጎዳ ደርያ፥ ያቆባ መና ጎዳ ጌሻ ጎልያ አነ ፑደ ከሶይተ። እ ኮይያዋዳን ኑን ባና ማላ፥ እ ኑና ባረ ኦግያ ታማርሳና” ያጋና። አያዉ ጎፐ፥ ህጊ ጽዮነፐ፥ ጾሳ ቃላይካ የሩሳላመፐ ከሳና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Daro Asay yiide, «Haayite! Med'inaa Godaa deriyaa, Yaak'ooba Med'inaa Godaa Geeshsha Golliyaa ane pude kesoytte. I koyiyaawaadan nuuni baana mala, I nuuna bare ogiyaa tamaarissana» yaagana. Ayaw gooppe, higgii S'iyooneppe, S'oossaa k'aalaykka Yerusaalameppe kesana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Daro asay yiidi, «Wogay Xiyooneppe, GODAA qaalay Yerusalaameppe keziza gishshas haa yiite! GODAA zumaa, Yaaqoobe Xoossaa Keeth ane pude kezoos. Izi koyzayssaththo nuni baana mala izi nuna ba oge tamaarsana» gaana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ዳሮ ኣሳይ ዪዲ፥ «ዎጋይ ጺዮኔፔ፥ ጎዳ ቃላይ ዬሩሳላሜፔ ኬዚዛ ጊሻስ ሃ ዪቴ! ጎዳ ዙማ፥ ያቆቤ ጾሳ ኬ ኣኔ ፑዴ ኬዞስ። ኢዚ ኮይዛይሳ ኑኒ ባና ማላ ኢዚ ኑና ባ ኦጌ ታማርሳና» ጋና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ህገይ ፅዮነፐ፥ ጎዳ ቃላይ የሩሳላመፐ ከይያ ግሾ፥ ዳሮ አሳይ ይድ፥ “አነ ሃይተ! ጎዳ ዙማኮ፥ ያይቆባ ፆሳ ኬኮ ከዮስ። ኑኒ እያ ኦግያን ባና መላ እ ኑና ባ ኦግያ ታማርሳና” ያጋና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Higgey Xiyoonepe, Godaa qaalay Yerusalaamepe keyiya gisho, daro asay yidi, “Ane haayite! Godaa zumako, Yayqooba Xoossa keethaako keyoos. Nuuni iya ogiyan baana mela I nuna ba ogiya tamaarsana” yaagana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ብዙ ሕዝቦችም መጥተው እንዲህ ይላሉ፤ “ኑ፤ ወደ እግዚአብሔር ተራራ፣ ወደ ያዕቆብ አምላክ ቤት እንውጣ፤ እርሱ መንገዱን ያስተምረናል፤ በጐዳናውም እንሄዳለን።” ሕግ ከጽዮን፣ የእግዚአብሔር ቃል ከኢየሩሳሌም ይወጣልና።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ስለዚህ ብዙ ሕዝቦች እንዲህ ይላሉ፦ “ሕግ ከጽዮን፥ የእግዚአብሔርም ቃል ከኢየሩሳሌም ስለሚገኝ ኑ ወደ እግዚአብሔር ተራራ እንውጣ፤ ወደ ያዕቆብ አምላክ ቤተ መቅደስም እንሂድ፤ እርሱ ፈቃዱን እንድናደርግ ያስተምረናል፤ እኛም በእርሱ መንገድ እንሄዳለን።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሕጊ ኻብ ፅዮን፥ ቃል እግዚኣብሄር ድማ፥ ካብ ኢየሩሳሌም ክወፅእ እዩ፤ ብዙሓት ህዝብታት፥ “ንዑ ናብ እምባ እግዚኣብሄር፥ ናብ ቤት ኣምላኽ ያዕቆም ንደይብ፤ ንሱ መንገዱ ኽምህረና እዩ፤ ንሕና ኸዓ ብመንገድታቱ ኽንመላለስ ኢና” ክብሉ እዮም።
Amharic Tigrinya 2011
ሕጊ ኻብ ጽዮን፡ ቃል እግዚኣብሄር ከኣ ካብ የሩሳሌም ኪወጽእ እዩ እሞ፡ ብዙሓት ህዝብታት ኪኸዱ፡ ንዑናይ ናብ ከረን እግዚኣብሄር፡ ናብ ቤት ኣምላኽ ያእቆብ ንደይብ፡ ንሱ ጐደናታቱ ኺምህረና፡ ብመገድታቱ ክንመላለስ ኢና፡ ድማ ኪብሉ እዮም።