Isaiah 2:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ምድሮም ድማ ብጣኦታት መሊኣ ኣላ። ነቲ ኣጻብዕቶም ዝሰርሖ ስራሕ ኣእዳዎም ይሰግዱ፤
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ምድ​ራ​ቸ​ውም በእ​ጆ​ቻ​ቸው በሠ​ሩ​አ​ቸው ጣዖ​ታት ተሞ​ል​ታ​ለች፤ በጣ​ቶ​ቻ​ቸ​ውም ለሠ​ሩ​አ​ቸው ይሰ​ግ​ዳሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ምድራቸው ደግሞ በጣዖታት ተሞልታለች፤ ጣቶቻቸውም ላደረጉት ለእጃቸው ሥራ ይሰግዳሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ምድራቸው በጣዖታት ተሞልታለች፤ ጣቶቻቸው ላበጇቸው፤ ለእጆቻቸው ሥራ ይሰግዳሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኡንቱንቱ ጋዲ ኤቃቱዋን ኩሜዳዋ፤ ኡንቱንቱ ባረንቱ ኩሺ ኦዳ ኦሶ ሆኪደ ጎይኒኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Unttunttu gaddii eek'atuwaan kumeeddawaa; unttunttu barenttu kushii ootseedda oosoo hokkiide goyinniino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Istta biittan eeqa xoossati kumida; bantta kushen ooththi kessida miishshas goynneettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢስታ ቢታን ኤቃ ጾሳቲ ኩሚዳ፤ ባንታ ኩሼን ኦ ኬሲዳ ሚሻስ ጎይኔቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኤንታ ቢታን ኤቅ ኩምዶሶና፤ ኤንቲ ባንታ ኩሸ ኦሱዋ ጎይኖሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Enta biittan eeqi kumidosona; enti banta kushe oosuwa goyinnoosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ምድራቸው በጣዖታት ተሞልታለች፤ ጣቶቻቸው ላበጇቸው፣ ለእጆቻቸው ሥራ ይሰግዳሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከዚህም ጋር ምድራቸው በጣዖት የተሞላች ሆናለች፤ በገዛ እጃቸውም ለሠሩት ምስል ይሰግዳሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሃገሮም ብጣዖታት ዝመልአት እያ፤ ነቲ በኣፃብዕቶም ዝሰርሕዎ ግብሪ ኣእዳዎም ይሰግዱ።
Amharic Tigrinya 2011
ሃገሮም ድማ ጣኦታት ምሉእ እዩ፡ንግብሪ ኣእዳዎም፡ ነቲ ኣጻብዖም ዝገበራኦ ይሰግድሉ።