Isaiah 20:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
በቲ ዝጽበይዎ ዝነበሩ ኩሽ፡ ብግብጺ ድማ ክብሩ ክፈርሁን ክሓፍሩን እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ግብፃውያን ከኢትዮጵያውያን ጋር ይሸነፋሉ፤ ግብፃውያንም ከታመኑባቸው ጋር ይፈራሉ፤ ያፍሩማል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እነርሱም ከተስፋቸው ከኢትዮጵያ ከትምክሕታቸውም ከግብጽ የተነሣ ይፈራሉ ያፍሩማል፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እነርሱም ከተስፋቸው ከኢትዮጵያ ከትምክሕታቸውም ከግብጽ የተነሣ ይፈራሉ፤ ያፍራሉም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ቶጵያን አማነትያዋንቱነ ግብጼን ጬቀትያዋንቱ ያዪደ ዬላታና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Toop'p'iyaan ammanettiyaawanttunne Gibs'en c'eek'ettiyaawanttu yayyiide yeellatana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Tophphiya hidota ooththidaytinne Gibxen ceeqettizayti babbananne kawuyana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ቶጵያ ሂዶታ ኦዳይቲኔ ጊብጼን ጬቄቲዛይቲ ባባናኔ ካዉያና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ቶጰን አማነተይሳትነ ግብፀን ጬቀተይሳት ያያና፤ ዬላታና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Tophen ammaneteysatinne Gibxen ceeqeteysati yayyana; yeellatana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በኢትዮጵያ ተስፋ ያደረጉ፣ በግብፅ የተመኩ ይፈራሉ፤ ይዋረዳሉም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በኢትዮጵያ የሚተማመኑና በግብጽም የሚመኩ ሁሉ ግራ ተጋብተው ተስፋ ይቈርጣሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንሳቶም ካብ ተስፋኦም ካብ ኢትዮጵያ፥ ካብ ትምክሕቶም ካብ ግብፂ ዝተልዓለ፥ ክፈርሑን ክሓፍሩን እዮም።
Amharic Tigrinya 2011
ንሳቶም ከኣ ብምኽንያት ኢትዮጵያ፡ እቲ ተስፋኦም፡ ብምኽንያት ግብጺ፡ እቲ ኽብረቶም፡ ኪስምብዱን ኪሐፍሩን እዮም።