Isaiah 21:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ነበርቲ ምድሪ ተማ ንጸምኢ ማይ ኣምጽኡሉ፣ ነቲ ዝሃደመ እንጌራኦም ሒዞም ከልከልዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በቴማን የምትኖሩ ሆይ፥ ወደ ተጠሙት ሰዎች ውኃ አምጡ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በቴማን የምትኖሩ ሆይ፥ ወደ ተጠሙት ሰዎች ውኃ አምጡ እንጀራ ይዛችሁ የሸሹትን ሰዎች ተቀበሉአቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በቴማም የሚትኖሩ ሆይ፥ ወደ ተጠሙት ሰዎች ውኃ አምጡ፤ እንጀራ ይዛችሁ የሸሹትን ሰዎች ተቀበሉአቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ህንተኖ፥ ቴማ ግያ ጋድያን ደእያ አሳቶ፥ ሳመቴዳዋንቶ ሃ አህተ፤ በተቶ ምያዋ እምተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hinttenoo, Teema giyaa gadiyaan de'iyaa asatoo, saametteeddawanttoo haatsaa ahite; betetoo miyaawaa immite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Saamettidaytas haath ehite; intteno Temaanen dizaytoo! Bete asatas kath ehite.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሳሜቲዳይታስ ሃ ኤሂቴ፤ ኢንቴኖ ቴማኔን ዲዛይቶ! ቤቴ ኣሳታስ ካ ኤሂቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ህንተኖ፥ ቴማን ቢታን ደእያ አሳዉ፥ ሳሞትዳይሳታስ ሃ ኤህተ፤ ኮሻትዳይሳታስ ካ እምተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hinteno, Teeman biittan de7iya asaw, saamotidaysatas haathe ehite; koshatidaysatas kathi immite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ለተጠሙ ውሃ አምጡ። በቴማን የምትኖሩ፣ ለስደተኞች ምግብ አምጡ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ተጠምተው ወደ እናንተ ለሚመጡት ሁሉ ውሃ ስጡአቸው፤ እናንተም የቴማ ሕዝብ ሆይ! ለስደተኞች ምግብ አቅርቡላቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣቱም ሰብ ቴማን፥ ነቶም ፅሙኣት ማይ ኣስትይዎም። ነቶም ሃዲሞም ዝመፁ ሰባት፥ እንጀራ ሒዝኩም ተቐበልዎም።
Amharic Tigrinya 2011
ካብ ኣስያፍ፡ ካብ ምሉሕ ሰይፊ፡ ካብቲ እተገተረ ቐስቲ፡ ካብ ብርቱዕ ውግእ ሀዲሞም እዮም እሞ፡ ኣቱም ሰብ ቴማ፡ ንጽሙእስ ማይ ኣምጽኡሉ፡ ንህዱማትውን እንጌራ ሒዝኩም ተቐበልዎም።