Isaiah 21:17 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ተዛሪቡ እዩ እሞ፡ እቶም ተረፍ ቍጽሪ ቀስተ ደመና፡ ጀጋኑ ደቂ ቄዳር፡ ኪንኪ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ከቀ​ስ​ተ​ኞች ቍጥር የቀ​ሩት፥ የቄ​ዳር ልጆች ኀያ​ላን፥ ያን​ሳሉ፤” የእ​ስ​ራ​ኤል አም​ላክ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ይህን ተና​ግ​ሮ​አ​ልና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ከቀስተኞች ቍጥር የቀሩት፥ የቄዳር ልጆች ኃያላን፥ ያንሳሉ፤ የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር ተናግሮአልና።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከቀስተኞች ቍጥር የቀሩት፥ የቄዳር ልጆች ኃያላን፥ ያንሳሉ፤ የእስራኤል አምላክ ጌታ ተናግሮአል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ቄዳረ ጋድያን ደእያ ዎንዳፍያን ዱክያ ዎልቃማ ኦላንቻቱዋፐ ጉቱ አታና፤ ሄዋ መና ጎዳይ እስራኤልያ ጾሳይ ኦዴዳ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
K'eedaare gadiyaan de'iyaa wonddaafiyaan dukkiyaa wolk'k'aama olanchchatuwaappe guutsatuu attana; hewaa Med'inaa Goday Israa'eeliyaa S'oossay odeedda» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Qeedaare biittan wondafen dukkiza wolqqama olanchchatappe guuththati attana; hessa GODAA Isra7eele Xoossay yootides» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ቄዳሬ ቢታን ዎንዳፌን ዱኪዛ ዎልቃማ ኦላንቻታፔ ጉቲ ኣታና፤ ሄሳ ጎዳ ኢስራኤሌ ጾሳይ ዮቲዴስ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ቀዳረን ደእያ ዶንገን ዱክያ ዎልቃማ ኦላንቾታፐ ጉት አታና፤ ጎዳይ እስራኤለ ፆሳይ ሄሳ ኦድስ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Qedaaren de7iya dongen dukiya wolqaama olanchotape guuthati attana; Goday Isra7eele Xoossay hessa odis” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የተረፈው ቀስተኛ፣ የቄዳር ጦረኛ ጥቂት ይሆናል፤ የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር ተናግሯልና።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከቄዳር አርበኞች የሚተርፉት ቀስተኞች ጥቂቶች ናቸው። እኔ እግዚአብሔር የእስራኤል አምላክ ይህን ተናግሬአለሁ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቶም ሰብ መንትግ ደቂ ቄዳር ጀጋኑ እዮም፤ ግና ኻብኣቶም ውሑዳት ጥራሕ ክተርፉ እዮም፤ ኢሉ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ተዛሪቡ እዩ።”
Amharic Tigrinya 2011
እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል እዚ ተዛሪቡ እዩ እሞ፡ ካብ ቊጽሪ መንትግ እቶም ጀጋኑ ደቂ ቄዳር ዚተርፍ ሒደት እዩ።