Isaiah 22:10 — Compare Translations
13 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣባይቲ የሩሳሌምን ነቲ መንደቕ ንምድልዳል ዝፈረስካዮ ኣባይትን ድማ ቆጸርካ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የኢየሩሳሌምንም ቤቶች ቈጠራችሁ፤ ቅጥሩንም ለማጽናት ቤቶችን አፈረሳችሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የኢየሩሳሌምን ቤቶች ቈጠራችሁ ቅጥሩንም ለማጥናት ቤቶችን አፈረሳችሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የኢየሩሳሌምን ቤቶች ቈጠራችሁ፥ ቅጥሩንም ለመጠገን ቤቶችን አፈረሳችሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ያቲደ ህንተ የሩሳላመን ደእያ ጎለቱዋ ፓይዴድታ፤ ግምቢያ ምንናዉ ጎለቱዋ ኮሌድታ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Yaatiide hintte Yerusaalamen de'iyaa golletuwaa paydeeddita; gimbbiyaa mintsanaw golletuwaa koleeddita.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Yerusalaamen diza keeththata qoodideta; dirsaa ooraththanaas keeththata laallideta.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ዬሩሳላሜን ዲዛ ኬታ ቆዲዴታ፤ ዲርሳ ኦራናስ ኬታ ላሊዴታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
የሩሳላመን ደእያ ኬታ ታይብደታ፤ ድርሳ ዛሪድ ግምባናዉ ኬታ ላልደታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Yerusalaamen de7iya keethata taybideta; dirsaa zaaridi gimbanaw keethata laallideta.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በኢየሩሳሌም ያሉትን ቤቶች ቈጠራችሁ፤ ቅጥሩን ለመጠገንም ቤቶቹን አፈረሳችሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በኢየሩሳሌም ያሉትን ቤቶች ሁሉ እየተዘዋወራችሁ ቈጠራችሁ፤ ቅጥሩን ለማደስ አንዳንዶቹን ቤቶች አፈረሳችሁ።
Amharic Tigrinya 2011
ነባይቲ ኸተጽንዑ ኸኣ፡ ነቲ ኣባይቲ ኣፍረስኩምዎ።