Isaiah 22:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ከምዚ ይብል፦ ኪድ ናብዚ ሓላፊ ገንዘብ፡ ናብታ ኣብ ልዕሊ እታ ቤት እትርከብ ሸብና ኬድካ በሎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ አለኝ፥ “ወደ ገንዘብ ጠባቂው ወደ ሳምናስ ሂድ እንዲህም በለው፦
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። በቤቱ ውስጥ ወደ ተሾመው ወደዚህ አዛዥ ወደ ሳምናስ ሂድ እንዲህም በለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ በቤቱ ውስጥ ወደ ተሾመው ወደዚህ መጋቢ ወደ ሳምናስ ሂድ እንዲህም በለው፦
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ጎዳይ፥ ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ባ፤ ካትያ ጎልያን ሱንቴዳ ካፑዋ ሼብናኮ ባደ ሀዋዳን ያጋ፤
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Goday, Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Goday hawaadan yaageedda; «Ba; kaatiyaa golliyaan suntsetteedda kaappuwaa Sheebinakko baade hawaadan yaaga;
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAY, GODAY Ubbaafe Wolqqama Xoossay, «Baada kawo keeththa alaafe Sheebina,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይ፥ ጎዳይ ኡባፌ ዎልቃማ ጾሳይ፥ «ባዳ ካዎ ኬ ኣላፌ ሼቢና፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳይ፥ ኡባፈ ዎልቃማ ፆሳይ፥ “ባዳ ካዎ ጋን ሹመትዳ ሳምናሳኮ ሀይሳዳ ያጋ፤
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Goday, Ubbaafe Wolqaama Xoossay, “Bada kawo gadhon shuumetida Saminasako haysada yaaga;
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ጌታ፣ የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “ሂድና ይህን መጋቢ፣ የቤቱንም ኀላፊ ሳምናስን እንዲህ በለው፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የሠራዊት አምላክ እግዚአብሔር በንጉሡ ቤተ መንግሥት መጋቢ ሆኖ ወደ ተሾመው ወደ ሼብና ሄደህ እንዲህ በለው አለኝ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል፦ “ናብ ሳምናስ እቲ ኣዛዚ ቤት ኮይኑ ዝተሾመ ኺድ እሞ፥
Amharic Tigrinya 2011
እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ከምዚ በለ፡ ናብ ሸብና፡ እቲ ኣዛዝ ቤት ኰይኑ ዘሎ ዓቃብ ቤት፡ ኪድ እሞ ንገሮ፡