Isaiah 23:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ዘርኢ ሲሆር፡ ቀውዒ ርባ፡ ኣታዊኡ ኣብ ጥቓ ዓብዪ ማያት እዩ። ንሳ ድማ ማርት ኣህዛብ እያ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የገቡ ስደተኞች አሕዛብ በመከር ጊዜ እንደሚለወጥ ዘር ናቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የሺሖር ዘርና የዓባይ ወንዝ መከር በብዙ ውኆች ላይ ገቢዋ ነበረ፤ እርስዋም የአሕዛብ መናገጃ ነበረች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በጥልቅ ውኆቿ ላይ የሺሖር እህልና የዓባይ ወንዝ መከር ገቢዋ ነበር፤ እርሷም የአሕዛብ የንግድ መናኸሪያ ነበረች።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ህንተዉ ይያ ካይ ናይለ ሻፋፐ ጫከቴዳ ሽሆራ ጋድያ ካ። ህንተ ካዉተቱ ዛልእያ ዛልእያ ሳ ግዳና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hinttew yiyaa katsay Nayle Shaafaappe c'aketteedda Shihoora gadiyaa katsaa. Hintte kawutetsatuu zal"iyaa zal"iyaa sa'aa gidana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Gita abbaara Shihooreppe Xirooses kaththi yees; Xiroose aqotay Abbayeppe beettees; iza kawoteththatas zal7e baach gidadus.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጊታ ኣባራ ሺሆሬፔ ጺሮሴስ ካ ዬስ፤ ጺሮሴ ኣቆታይ ኣባዬፔ ቤቴስ፤ ኢዛ ካዎቴታስ ዛልኤ ባች ጊዳዱስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ህንተዉ ያ ካይ፥ ናይለ ሻፋፐ ጫከትዳ ሽሆራ ቢታ ካ፤ ህንተ ካዎተታስ ዛልኤ በሲ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hintew yaa kathay, Nayle shaafape caketida Shihoora biitta kathi; hinte kawotethatas zal7e bessi.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በታላላቅ ውሆች ላይ፣ ለጢሮስ የሺሖር እህል ይመጣላት ነበር፤ የአባይ መከር ገቢዋ ነበር፤ እርሷም የመንግሥታቱ የንግድ መናኸሪያ ሆነች።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በግብጽ የሚመረተው እህል በትልቁ ባሕር በኩል መጥቶ ለጢሮስ ትልቅ ገቢ ይሆናል፤ ስለዚህ ጢሮስ የዓለም ገበያ ሆናለች።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ብብዙሕ ማያት ሰጊሩ እኽሊ ሒሾርን ቀውዒ ኣባይን እቶት ጢሮስ ነበረ። ንሳውን ዕዳጋ ኣህዛብ ኮይና ነበረት።
Amharic Tigrinya 2011
እኽሊ ሲሆርን ቀውዒ ኒልን፡ ብብዙሕ ማያት ሰጊሩ እቶታ ነበረ፡ ንሳውን ዕዳጋ ኣህዛብ ነበረት።