Isaiah 26:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ጥንስቲ ኔርና፡ ቃንዛ ኔርና፡ ንፋስ ኣውጺእና ከም ምሳሌ። ኣብ ምድሪ ምድሓን ኣይገበርናን፤ ነበርቲ ዓለም እውን ኣይወደቑን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አንተን በመፍራት አቤቱ፥ እኛ ፀንሰናል፤ ምጥም ይዞናል፤ በምድርም የማዳንህን መንፈስ ወለድን፤ በዓለምም የሚኖሩ ይወድቃሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እኛ ፀንሰናል ምጥም ይዞናል፥ ነፋስንም እንደምንወልድ ሆነናል፤ በምድርም ደኅንነት አላደረግነም፤ በዓለምም የሚኖሩ ይወድቃሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እኛ ፀንሰናል ምጥም ይዞናል፥ ነፋስንም እንደምንወልድ ሆነናል፤ በምድርም ደኅንነት አላመጣንም፤ በዓለም እንዲኖሩም ሕዝብ አልወለድንም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኑን ሻሃሬዶ፤ ኦይ ኦይቀቴዶ፤ ሽን ጫርኩዋ የልያዋ ግዴዶ። ኑን ሳአዉ አቶተ አህበይኮ፤ ሳኣን ደእያ አሳካ የልቦኮ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Nuuni shahaareeddo; oytsaa oyk'k'eteeddo; Shin c'arkkuwaa yeliyaawaa gideeddo. Nuuni sa'aw atotetsaa ahibeykko; sa'aan de'iyaa asaakka yelibookko.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Nuni shaaridos; miixankka un7ettidos; gido attiin carko yelidos. Nuni sa7as atoteth ehibookko; sa7an diza deraakka yelibookko.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኑኒ ሻሪዶስ፤ ሚጻንካ ኡንኤቲዶስ፤ ጊዶ ኣቲን ጫርኮ ዬሊዶስ። ኑኒ ሳኣስ ኣቶቴ ኤሂቦኮ፤ ሳኣን ዲዛ ዴራካ ዬሊቦኮ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኑኒ ቃንትዳ፤ እቀትዳ፤ ሽን ጫርኮ የልዳ። ኑኒ ሳኣስ አቶተ ኤህቦኮ፤ ቢታን ደእያ አሳ የልቦኮ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Nuuni qanthatida; iqetida; shin carko yelida. Nuuni sa7aas atotethi ehibooko; biittan de7iya asaa yelibooko.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
አረገዝን በምጥም ተጨነቅን፤ ነገር ግን ነፋስን ወለድን፤ ለምድርም ድነትን አላመጣንም፤ የዓለምን ሕዝብ አልወለድንም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እንዳረገዙ ሴቶች ሆንን፤ ምጥም ይዞን ነበር፤ ነገር ግን ምንም ልጅ አልወለድንም፤ ለምድራችንም ድል አላስገኘንላትም፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ጠነስና፥ ፃዕሪ ሕርሲ ሓዘና፤ ንፋስ ከም ዝወለድና ኾንና፤ ንምድሪ እውን ድሕነት ኣየምፃእናላን፤ እቶም ኣብ ዓለም ዝነብሩውን ይወድቑ።
Amharic Tigrinya 2011
ጠነስና፡ ጻዕሪ ሕርሲ ሐዘና፡ ንፋስ ከም ዝወለደት ኰንና፡ ምድሓን ንምድሪ ኣየምጻእናላን፡ ኣብ ዓለም ዚነብሩ ኸኣ ኣይውለዱን።ፕ