Isaiah 28:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ከመይሲ፡ ምስ ሞት ቃል ኪዳን ኣቲና፡ ምስ ሲኦል ድማ ተሰማሚዕና ኣለና። እቲ ብዙሕ መዓት እንተ ሓሊፉ፡ ኣይክመጸናን እዩ፤
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እናንተም “ከሲኦል ጋር ተማምለናል፤ ከሞትም ጋር ቃል ኪዳን አድርገናል፤ ሐሰትንም መሸሸጊያን አድርገናልና፥ በሐሰትም ተሰውረናልና፥ ዐውሎ ነፋስም ባለፈ ጊዜ አይደርስብንም” ትላላችሁና፥
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እናንተም። ከሞት ጋር ቃል ኪዳን አድርገናል፥ ከሲኦልም ጋር ተማምለናል፤ ሐሰትን መሸሸጊያችን አድርገናልና፥ በሐሰትም ተሰውረናልና የሚትረፈረፍ መቅሠፍት ባለፈ ጊዜ አይደርስብንም ስላላችሁ፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እናንተም፦ “ከሞት ጋር ቃል ኪዳን አድርገናል፥ ከሲኦልም ጋር ተማምለናል፤ ሐሰትን መሸሸጊያችን አድርገናልና፥ በሐሰትም ተሰውረናልና የሚትረፈረፍ መቅሠፍት ባለፈ ጊዜ አይደርስብንም” ስላላችሁ፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ህንተ፥ “ኑን ሀይቁዋና ጊጌዶ፤ ስኦልያናካ ጫቀቴዶ፤ ኑን ዎርዱዋ ኑዉ ደኡዋ ኦዳ ድራዉነ ማልትያ ኑዉ ቆሰት አትያሳ ኦዳ ድራዉ፥ ዎልቃማ ቦሻይ ዪደካ ኑና ቦቼናን አና” ያጊደ ጬቀቲታ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hintte, «Nuuni hayk'k'uwaana giigeeddo; Si'ooliyaanakka c'aak'k'eteeddo; nuuni wordduwaa nuw de'uwaa ootseedda dirawunne malttiyaa nuw k'osetti attiyaasaa ootseedda diraw, wolk'k'aama boshay yiidekka nuuna bochchennan aad'd'ana» yaagiide c'eek'ettiita.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Intte, «Nuni hayqora caaqettidos; duuforakka sigettidos; wordo nuus zempposonne qotettizaso ooththidos; wolqqama boshay pitti ekki bishe nuna bochchanaas dandayenna» gi otorettideta.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢንቴ፥ «ኑኒ ሃይቆራ ጫቄቲዶስ፤ ዱፎራካ ሲጌቲዶስ፤ ዎርዶ ኑስ ዜምፖሶኔ ቆቴቲዛሶ ኦዶስ፤ ዎልቃማ ቦሻይ ፒቲ ኤኪ ቢሼ ኑና ቦቻናስ ዳንዳዬና» ጊ ኦቶሬቲዴታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ህንተ፥ “ኑኒ ሀይቆራ ጫቅዳ፤ ስኦለራ ጊግዳ፤ ኑኒ ዎርዶ ኑስ ቆታ ኦዳ ግሾነ ማልተ ካተ ኦዳ ግሾ፥ ጋዶይ ኑና ቦቾና አና” ያግድ ጬቀተታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hinte, “Nuuni hayqora caaqida; Si7oolera giigida; nuuni wordo nuus qota oothida gishonne malte kate oothida gisho, gadoy nuna bochonna aadhana” yaagidi ceeqeteta.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እናንት፣ “ከሞት ጋር ቃል ኪዳን ገብተናል፤ ከሲኦልም ጋር ስምምነት አድርገናል፤ ውሸትን መጠጊያችን፣ ሐሰትን መደበቂያችን አድርገናል፤ ታላቅ መቅሠፍት እየጠራረገ ሲያልፍ፣ ሊነካን አይችልም” በማለት ታብያችኋል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
“ከሞት ጋር ስምምነት አድርገናል፤ ከሙታንም ዓለም ጋር ቃል ኪዳን ገብተናል” እያላችሁ ትመካላችሁ፤ እንዲሁም “ማታለልን እንደ መጠለያ፥ ሐሰትንም እንደ መጠጊያ አምባ ስላደረግን መቅሠፍት በሚመጣበት ጊዜ ሳይነካን ያልፋል” ብላችሁ ተስፋ ታደርጋላችሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንስኻትኩም “ምስ ሞት ኪዳን ተኣታቲና፥ ምስ ሲኦልውን ተወዓዒልና፤ ንሓሰት መፀግዒና፥ ንጥልመትውን መኸወሊና ጌርና ኢና እሞ፥ መዓት ከም ደምሳሲ ውሕጅ ኮይኑ ኽመፅእ እንተሎ ኣባና ኣይበፅሕን እዩ” ትብሉ ኣለኹም እሞ፥
Amharic Tigrinya 2011
ንስኻትኩም ከኣ፡ ምስ ሞትሲ ኺዳን ተኣታቲና፡ ምስ ሲኦም ድማ ተዋዓዒልና፡ ንሓሶት ጸግዕና ንጥልመትውን ከውልና ጌርና ኢና እሞ፡ መዓት ከም ደምሳሲ ውሒዝ ኰይኑ ምስ ዚሐልፍ፡ ኣባናስ ኣይኪበጽሕን እዩ፡ ትብሉ ኣሎኹም እሞ፡