Isaiah 28:29 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እዚ ኸኣ ካብቲ ብምኽሪ ዜደንቕን ብዕዮ ብሉጽን እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ዝመጸ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ይህም ደግሞ ድንቅ ምክርን ከሚመክር በግብሩም ገናና ከሆነው ከሠራዊት ጌታ ከእግዚአብሔር ወጥቶአል። እናንተ ግን ከንቱ መጽናናትን ታበዙ ዘንድ ትሻላችሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ይህም ደግሞ ድንቅ ምክር ከሚመክር በግብሩም ማለፊያ ከሆነው ከሠራዊት ጌታ ከእግዚአብሔር ወጥቶአል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ይህም ደግሞ በምክሩ ድንቅ በጥበቡ የላቀ ከሆነው ከሠራዊት ጌታ ወጥቶአል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሀዌካ ቃይ ማላልስያ ዞርያ ዞርያ፥ ኦሱዋካ አዳ ኤራን ኦያ ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳፐ ዬ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hawekka k'ay malalissiyaa zoriyaa zoriyaa, oosuwaakka aad'd'eeda eran ootsiyaa Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Godaappe yee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hayssi ubbay ba zoren malalisizaaz, ba aadho erateththan malalisizaaz gidida Ubbaafe Wolqqama GODAAPPE hanees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሃይሲ ኡባይ ባ ዞሬን ማላሊሲዛዝ፥ ባ ኣ ኤራቴን ማላሊሲዛዝ ጊዲዳ ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳፔ ሃኔስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሀ ጭንጫተ ኡባይ ባ ዞርያንነ ባ ጭንጫተን ማላልስያ ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳፐ ዬስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Ha cincatethaa ubbay ba zoriyaninne ba cincatethan malaalsiya Ubbaafe Wolqaama Godaape yees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ይህ ሁሉ የሚሆነው በምክሩ ድንቅ፣ በጥበቡ ታላቅ ከሆነው፣ ከሰራዊት ጌታ ከእግዚአብሔር ዘንድ ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የዚህ ሁሉ ጥበብ መገኛ የሠራዊት አምላክ ነው፤ እርሱ አስደናቂ መካሪ ጥበቡም ፍጹም ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እዝ ዅሉ ኻብ ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር ዝወፀ እዩ። ንሱ ብምኽሩ ዘገርም፥ ብጥበቡውን ዓብዪ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011
እዚውን ካብ እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት እዩ ዝወጸ። ንሱ ብምኽሩ ዜገርም፡ ብጥበቡውን ዓብዪ እዩ።