Isaiah 29:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ብሓቂ ምግልባጥኩም ከም ጭቃ ሰራሕ ሸኽላ ኺውሰድ እዩ። ግብሪ እቲ ዝሰርሐ፡ ኣይፈጠረንንዶ ይብለኒ እዩ፧ ወይስ እቲ ማዕቀፉ ርድኢት የብሉን ክብል እዩ?
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ይህ የእናንተ ጠማምነት ነው፤ እንደ ሸክላ ሠሪ ጭቃ የምትቈጠሩ አይደላችሁምን? በውኑ ሥራ ሠሪውን፥ “አልሠራኸኝም” ይለዋልን? ወይስ የተደረገ አድራጊውን፥ “በማስተዋል አላሳመርኸኝም” ይለዋልን?
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ይህ የእናንተ ጠማምነት ነው፤ እንደ ሸክላ ሠሪ ጭቃ የምትቈጠሩ አይደላችሁምን? በውኑ ሥራ ሠሪውን። አልሠራኸኝም ይለዋልን? ወይስ የተደረገው አድራጊውን። አታስተውልም ይለዋልን?
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ይህ የእናንተ ጠማምነት ነው፤ እንደ ሸክላ ሠሪ ጭቃ የምትቈጠሩ አይደላችሁምን? በውኑ ሥራ ሠሪውን፦ “አልሠራኸኝም” ይለዋልን? ወይስ የተደረገው አድራጊውን፦ “አታስተውልም” ይለዋልን?
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ህንተ የዎቱዋ ላሚታ፤ ኡርቃ መያዌ ኡርቃ ማላ ጊደ ቆፒታ! መቴዳዌ መዳዋ፥ “እ ታና መቤና” ጋኔ? ኦቱ ባረና መዳዋ፥ “እ አይነ ኤረና” ጋናዉ ዳንዳዪ?
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hintte yewotuwaa laamiitta; urk'k'aa med'd'iyaawe urk'k'aa mala giide k'oppiita! Med'etteeddawe med'd'eeddawaa, «I taana med'd'ibeenna» gaanee? Otuu barena med'd'eeddawaa, «I ayinne erenna» gaanaw danddayii?
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Intte yo7ota laammi yeggeeta; manata urqqa mala xeelleeta! Medhettidayssi medhdhidayssa, «Izi tana medhdhibeenna» gizee? Mana miishshi bana medhdhidayssa, «Izi aykkoka erenna» gizee?
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢንቴ ዮኦታ ላሚ ዬጌታ፤ ማናታ ኡርቃ ማላ ጼሌታ! ሜቲዳይሲ ሜዳይሳ፥ «ኢዚ ታና ሜቤና» ጊዜ? ማና ሚሺ ባና ሜዳይሳ፥ «ኢዚ ኣይኮካ ኤሬና» ጊዜ?
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ህንተ ኡባባ ሽር የጌታ። ኦቶ መይስ ኡርቃ መላ ግድ ቆፔታ! መትዳይስ መዳይሳ፥ “እ ታና መቤና” ግዬ? ኦቶይ ባና መዳይሳ፥ “እ አይኮካ ኤረና” ጋናዉ ዳንዳኢ?
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hinte ubbaba shiri yeggeeta. Oto medheysi urqa mela gidi qopeeta! Medhetidaysi medhidaysa, “I tana medhibeenna” giyyee? Otoy bana medhidaysa, “I aykoka erenna” gaanaw danda7ii?
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እናንተ ነገሮችን ትገለብጣላችሁ ሸክላ ሠሪውን እንደ ሸክላ ትመለከታላችሁ፤ ለመሆኑ፣ ተሠሪ ሠሪውን፣ “እርሱ አልሠራኝም” ይለዋልን? ሸክላ የሠራውን፣ “እርሱ ምንም አያውቅም” ይለዋልን?
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እናንተ ሁሉን ነገር ትገለባብጣላችሁ። ሸክላ ሠሪው ከሸክላው አይበልጥምን? አንድ የተሠራ ሥራ ሠሪውን “አንተ አልሠራኸኝም” ይለዋልን? ወይስ ደግሞ የሸክላ ዕቃ ሸክላ ሠሪውን “ሥራህን አታውቅም” ይለዋልን?
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እዙይ ናታትኩም ቀይናንነትዶ ኣይኮነን? ከም ሰራሒ መሬትዶ እትቝፀሩ ኣይኮንኩምን? ስሩሕዶ ንሰራሒኡ “ንስኻ ኣይሰራሕኻንን” ይብሎ እዩ? ወይ እቲ እተገብረ፥ ንገባሪኡዶ “ኣይተስተውዕልን ኢኻ” ይብሎ እዩ?
Amharic Tigrinya 2011
ኣየ ኣቱም ቄናናት፡ ስሩሕ ንስራሒኡ፡ ንስኻ ኣይሰራሕካንን፡ ድኩን ከኣ ንደኳኒኡ፡ ንስኻ ኣይተስተውዕልን ኢኻ፡ ኢሉስ መሬትዶ ምስ ሰራሒኡ ይመዓራረ እዩ