Isaiah 29:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ስለዚ፡ እቲ ንኣብርሃም እተበጀወ እግዚኣብሄር ብዛዕባ ቤት ያእቆብ ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ያእቆብ ሕጂ ኣይኪሓፍርን፡ ሕጂ ኸኣ ገጹ ኣይኪሕምብስን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ስለዚህ እግዚአብሔር ከአብርሃም ስለ ለየው ስለ ያዕቆብ ቤት እንዲህ ይላል፥ “ያዕቆብ አሁን አታፍርም፤ ፊትህም አሁን አይለወጥም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ስለዚህ አብርሃምን የተቤዠ እግዚአብሔር ስለ ያዕቆብ ቤት እንዲህ ይላል። ያዕቆብ አሁን አያፍርም፥ ፊቱም አሁን አይለወጥም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ስለዚህ አብርሃምን የተቤዠ ጌታ ስለ ያዕቆብ ቤት እንዲህ ይላል፦ ያዕቆብ አሁን አያፍርም፥ ፊቱም አሁን አይለወጥም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋ ድራዉ፥ አብራሃማ ዎዜዳ መና ጎዳይ ያቆባ ዛርያዉ ሀዋዳን ያጌ፤ “ያቆባ ዛሪ ሀዋፐ ስንናዉ ዬላተና፤ ኡንቱንቱ ሶምኢካ ዬላቲደ፥ ሳኣ ጼለና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaa diraw, Abrahaama wozeedda Med'inaa Goday Yaak'ooba zariyaw hawaadan yaagee; «Yaak'ooba zarii hawaappe sintsanaw yeellatenna; unttunttu som"iikka yeellatiide, sa'aa s'eellenna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessa gishshas Abrahaame wozzida GODAY Yaaqoobesos, «Yaaqoobey hayssafe guye yeellatenna; iza sinththika laamettenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳ ጊሻስ ኣብራሃሜ ዎዚዳ ጎዳይ ያቆቤሶስ፥ «ያቆቤይ ሃይሳፌ ጉዬ ዬላቴና፤ ኢዛ ሲንካ ላሜቴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄሳ ግሾ፥ አብራሃመ ዎዝዳ ጎዳይ ያይቆባ ኮቻኮ ሀይሳዳ ያጌስ፦ “ያይቆባ ኮቻይ ህዛፐ ጉየ ዬላተና፤ እያ ሶምኦይ ዬላትድ ሳአ ፄለና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hessa gisho, Abrahaame wozida Goday Yayqooba kochaako haysada yaagees: “Yayqooba kochay hizape guye yeellatenna; iya som7oy yeellatidi sa7a xeellenna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ስለዚህ አብርሃምን የተቤዠው እግዚአብሔር ለያዕቆብ ቤት እንዲህ ይላል፤ “ያዕቆብ ከእንግዲህ ወዲያ አያፍርም፤ ፊቱም ከእንግዲህ አይለዋወጥም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ስለዚህ አብርሃምን ከችግሩ ያዳነ እግዚአብሔር ለእስራኤል ሕዝብ እንዲህ ይላል፦ “ሕዝቤ ሆይ! ከእንግዲህ ወዲህ ውርደትና ኀፍረት አይደርስባችሁም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ስለዙይ እቲ ንኣብርሃም ዝተቤዘዎ እግዚኣብሄር፥ ንቤት ያእቆብ ከምዙይ ይብል፦ “ደጊምስ ያእቆብ ኣይሓፍርን፥ ገፁውን ኣይፅምሉን እዩ።
Amharic Tigrinya 2011
ስለዚ እቲ ንኣብርሃም እተበጀዎ እግዚኣብሄር ንቤት ያእቆብ ከምዚ ይብላ ኣሎ። ደጊምሲ ያእቆብ ኣይኪሐፍርን ገጹውን ኣይኪጽምሉን እዩ።