Isaiah 3:14 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እግዚኣብሄር ምስ ሽማግለታት ህዝቡን መሳፍንቱን ናብ ፍርዲ ኪኣቱ እዩ፣ ንስኻትኩም ነቲ ኣታኽልቲ ወይኒ በሊዕኩምዎ። ምርኮ ድኻታት ኣብ ኣባይትኩም ኣሎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ከሕ​ዝቡ ሽማ​ግ​ሌ​ዎ​ችና ከአ​ለ​ቆ​ቻ​ቸው ጋር ለፍ​ርድ ይመ​ጣል፤ እን​ዲ​ህም ይላል፥ “ወይ​ኔን አቃ​ጥ​ላ​ች​ኋል፤ ከድ​ሃው የበ​ዘ​በ​ዛ​ች​ሁ​ትም በቤ​ታ​ችሁ አለ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔር ከሕዝቡ ሽማግሌዎችና ከአለቆቻቸው ጋር ይፋረዳል፤ የወይኑን ቦታ የጨረሳችሁ እናንተ ናችሁ፤ ከድሆች የበዘበዛችሁት በቤታችሁ አለ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጌታ ከአለቆችና ከሕዝቡ ሽማግሌዎች ጋር እንዲህ ሲል ይፋረዳል፤ “የወይኔን ቦታ ያጠፋችሁ እናንተ ናችሁ፤ ከድኾች የዘረፋችሁትም በቤታችሁ ይገኛል፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
አሳ ጭማቱዋነ ካለያዋንታ ፕርዳናዉ ሺሺደ፥ መና ጎዳይ፥ ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ታ ዎይንያ ቱራ ቶኬዳሳ ባይዜዳዋንቱ ህንተና፤ ህዬሳቱዋፐ ቦንቄዳባይ ህንተ ጎልያን ደኤ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Asaa c'imatuwaanne kaaletsiyaawantta pirddanaw shiishiide, Med'inaa Goday, Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Ta woyniyaa turaa tokkeeddasaa bayzzeeddawanttu hinttena; hiyyeesatuwaappe bonk'k'eeddabay hintte golliyaan de'ee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAY dere cimatanne kaaleththizayta pirdanaas issi bolla shiishshidi, «Tani woyne tokkizasohoza iissideta; manqotappe intte bonqqidayssi intte qol7an dees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይ ዴሬ ጪማታኔ ካሌዛይታ ፒርዳናስ ኢሲ ቦላ ሺሺዲ፥ «ታኒ ዎይኔ ቶኪዛሶሆዛ ኢሲዴታ፤ ማንቆታፔ ኢንቴ ቦንቂዳይሲ ኢንቴ ቆልኣን ዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳይ ደርያ ጭማታነ ካለይሳታ ፕርዳናዉ ሺሽድ፥ “ታ ዎይነ ጋድያ ይስዳይ ህንተና፤ ማንቆታፐ ቦንቅዳይስ ህንተ ሶን ደኤስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Goday deriya cimatanne kaaletheyisata pirdanaw shiishidi, “Ta woyne gadiya dhaysiday hintena; manqotape bonqidaysi hinte son de7ees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔር ፣ ከአለቆችና ከሕዝቡ ሽማግሌዎች ጋር እንዲህ ሲል ይፋረዳል፤ “የወይኔን ቦታ ያጠፋችሁ እናንተ ናችሁ፤ ከድኾች የዘረፋችሁትም በቤታችሁ ይገኛል፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ስለዚህ የሕዝቡን መሪዎችና አማካሪዎች ወደ ፍርድ አቅርቦ እንዲህ ይላቸዋል፦ “የወይኑን አትክልት ቦታ ዘረፋችሁ፤ ከድኾች በተዘረፈው ሀብትም ቤታችሁን ሞላችሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ነቶም ዓበይቲ ህዝቡን ኣሕሉቕን ይፈርዶም፤ “ኣታኽልቲ ወይኒ ዝበላዕኹም ንስኻትኩም ኢኹም፤ ካብ ድኻታት ዝወረርኩምዎውን ኣብ ገዛኻትኩም ይርከብ።
Amharic Tigrinya 2011
እግዚኣብሄር ነቶም ናይ ህዝቡ ዓበይትን መሳፍንትን ኪፈርዶም ይኣቱ፡ ነቲ ኣታኽልቲ ወይኒ ንስኻትኩም ኢኹም ዝበላዕኩምዎ፡ እቲ ኻብ ድኻታት ዝዘረፍኩምዎ ኣብ ኣባይትኹም ኣሎ።