Isaiah 3:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ብዘይካዚ፡ እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል፦ ኣዋልድ ጽዮን ትዕቢተኛታት እየን፣ ክሳደን ዘርጊሐን ኣዒንተንን ይመላለሳ እየን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔር እንዲህ አለ፥ “የጽዮን ቆነጃጅት ኰርተዋልና፥ አንገታቸውን እያሰገጉ በዐይናቸውም እያጣቀሱ፥ በእግራቸውም እያረገዱ፥ ልብሳቸውንም እየጐተቱ፥ በእግራቸውም እያማቱ ይሄዳሉና፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ደግሞም እግዚአብሔር እንዲህ አለ። የጽዮን ቈነጃጅት ኰርተዋልና፥ አንገታቸውንም እያሰገጉ በዓይናቸውም እያጣቀሱ፥ ፈንጠርም እያሉ፥ በእግራቸውም እያቃጨሉ ይሄዳሉና
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጌታ እንዲህ ይላል፤ የጽዮን ሴቶች ኰርተዋል፤ ዐንገታቸውን እያሰገጉ፤ በዐይናቸውም እየጠቀሱ ይሄዳሉ፤ እየተቈነኑ በመራመድ፤ የእግራቸውን ዐልቦ ያቃጭላሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳይ ቃይካ፥ “ጽዮነ ማጫ አሳቱ ኦቶረቴድኖ፤ ባረንቱ ዚዝያ ኤስ አኪደ፥ ባረንቱ አይፍያን ስምኤቲደ፥ ባረንቱ ሀመ ማክሲደ፥ ባረንቱ ገድያ አልቡዋ ጊርሲደ ሀመቲኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Goday K'aykka, «S'iyoone mac'c'a asatuu otoretteeddino; barenttu ziizziyaa essi akkiide, barenttu ayifiyaan sim"ettiidde, barenttu hametsaa makisiidde, barenttu gediyaa albbuwaa giirissiidde hamettiino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAY, «Xiyoone maccassati otorettida; bantta qoodhe warxi histtishe, bantta ayfen som7i bessishe, bantta duca qaaththishe, bantta tohon diza sagayo giirissishe hemetteettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይ፥ «ጺዮኔ ማጫሳቲ ኦቶሬቲዳ፤ ባንታ ቆ ዋርጺ ሂስቲሼ፥ ባንታ ኣይፌን ሶምኢ ቤሲሼ፥ ባንታ ዱጫ ቃሼ፥ ባንታ ቶሆን ዲዛ ሳጋዮ ጊሪሲሼ ሄሜቴቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳይ፥ “ፅዮነ ማጫሳት ኦቶርትዶሶና፤ ባንታ ቆያ አዱስድ፥ ባንታ አይፍያን ቃምኦቶሶና፤ ባንታ ሄመ ላምድ፥ ባንታ ቶሆ አልቡዋ ጊርስሸ ሄመቶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Goday, “Xiyoone maccasati otortidosona; banta qoodhiya adussidi, banta ayfiyan qam7otoosona; banta hemethaa laammidi, banta toho albuwa giirsishe hemetoosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ የጽዮን ሴቶች ኰርተዋል፤ ዐንገታቸውን እያሰገጉ፣ በዐይናቸውም እየጠቀሱ ይሄዳሉ፤ እየተቈነኑ በመራመድ፣ የእግራቸውን ዐልቦ ያቃጭላሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “የኢየሩሳሌም ሴቶች ኲራት አብዝተዋል፤ አንገታቸውን አስረዝመው በዐይናቸው ይጠቅሳሉ፤ አረማመዳቸውን ለውጠው የእግራቸውን አልቦ እያቃጨሉ በቀስታ ይራመዳሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
መሊሱ እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ “ኣዋልድ ፅዮን ኮሪዐን፥ ክሳውደን ገቲረን፥ በዒንተን እናጠቐሳ፥ ግንትእ ብዝበለ ኣረጋግፃ፥ ናይ እግረን ኣልቦ እናቃጨላ ይኸዳ ኣለዋሞ፥
Amharic Tigrinya 2011
መሊሱ እግዚኣብሄር በለ፡ ኣዋልድ ጽዮን ኰሪዔን፡ ክሳውደን ገቲረን፡ በዒንተን ቅምጽ እናበላን ብግንትእ ዚብል ኣረጋግጻን ብሽዋሕዋሕ ዚብል ስልማት እግርን ይኸዳ ኣለዋ እሞ፡