Isaiah 3:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
መሳፍንቶም ኪዀኑ ኸኣ ውሉዳት ክህብ እየ፣ ንኣሽቱ ቈልዑ ድማ ኪገዝእዎም እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በእነርሱ ላይ አለቆቻቸው እንዲሆኑ ጐልማሶችን እሾምባቸዋለሁ፤ ዘባቾችም ይገዙአቸዋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
አለቆቻቸው እንዲሆኑ ብላቴኖችን አስነሣባቸዋለሁ፥ ሕፃናቶችም ይገዙአቸዋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ልጆችን መሪዎቻቸው አደርጋለሁ፤ ያልበሰሉ ሕፃናትም ይገዟቸዋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ታን ያላጋ አቱማ ናናቱዋ ኡንቱንቱ ካፑዋ ከሳና፤ ጉ ናናይ ኡንቱንታ ሞዳና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Taani yalaga attuma naanatuwaa unttunttu kaappuwaa kessana; guutsaa naanay unttuntta mooddana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Tani yelaga nayta istta bolla shuumana; qeeri nayti istta haarana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ታኒ ዬላጋ ናይታ ኢስታ ቦላ ሹማና፤ ቄሪ ናይቲ ኢስታ ሃራና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ታኒ ዮጋ ናይታ ኤንታ ሀላቃ ኦና፤ ጉ ናይት ኤንታ ሃራና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Taani yooga nayta enta halaqa oothana; guutha nayti enta haarana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ልጆችን መሪዎቻቸው አደርጋለሁ፤ ያልበሰሉ ሕፃናትም ይገዟቸዋል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ገና ታዳጊ የሆኑና በዕድሜ ያልጠኑ ልጆችንም መሪዎች አድርጎ ይሾምባቸዋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
መራሕቶም ክኾኑ፥ ቈልዑ ኸልዕለሎም እየ፤ ህፃናት ከዓ ኽገዝእዎም እዮም።
Amharic Tigrinya 2011
ቈልዑ መሳፍንቶም ኪዀኑ ኽህቦም እየ፡ ሕጻናት ከኣ ኪመልክዎም እዮም።