Isaiah 30:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ካብ መገዲ ውጹ፡ ካብ መንገዲ ጠውዩ፡ ቅዱስ እስራኤል ኣብ ቅድሜና ደው ይበል።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
“ከዚህ መንገድ መልሱን፤ ከዚህም ፈቀቅ አድርጉን በሉ፤ የእስራኤልንም ቅዱስ ትምህርት ከእኛ ዘንድ አስወግዱ” ይሏቸዋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ከጐዳናውም ዘወር በሉ፥ የእስራኤልንም ቅዱስ ከእኛ ዘንድ አስወግዱ ይሉአቸዋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከመንገድ ፈቀቅ በሉ፥ ከጐዳናውም ዘወር በሉ፥ የእስራኤልንም ቅዱስ ከእኛ ዘንድ አስወግዱ” ይሏቸዋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኦግያፐ ክችተ፤ ሎሱዋፐካ እት ባጋ ስምተ፤ ኑን እስራኤልያ ጌሻባ ዛረደ ስሶኮ” ያጊኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Ogiyaappe kichchite; loossuwaappekka itti bagga simmite; nuuni Israa'eeliyaa Geeshshabaa zaaretsiide sisokko» yaagiino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hayssa ogaappe kichchite; ha wogga ogaappe haakkite; Isra7eele Geeshshaara nuna tiran gaththofte» gaana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሃይሳ ኦጋፔ ኪቺቴ፤ ሃ ዎጋ ኦጋፔ ሃኪቴ፤ ኢስራኤሌ ጌሻራ ኑና ቲራን ጋፍቴ» ጋና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኦግያፐ ክችተ፤ ሆሮጋፐ ሃክተ፤ እስራኤለ ጌሻራ ኑና ሶምኦን ጋፍተ” ያጎሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Ogiyape kichite; horogape haakite; Isra7eele Geeshshara nuna som7on gathofite” yaagosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከዚህ መንገድ ፈቀቅ በሉ፤ ከጐዳናውም ራቁ፤ ከእስራኤል ቅዱስ ጋር ፊት ለፊት አታጋጥሙን።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከመንገዳችን ወዲያ ዘወር በሉልን፤ ለእርምጃችንም መሰናክል አትሁኑብን፤ እኛ ስለ እስራኤል ቅዱስ ዳግመኛ መስማት አንፈልግም።’ ”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ካብ ጐደና ኣግልሱ፤ ካብ መንገዲውን ረሓቑ፤ ነቲ ናይ እስራኤል ቅዱስ ካብ ቅድሜና ኣርሕቑ” ይብሉ።
Amharic Tigrinya 2011
ካብ ጐደና ኣግልሱ፡ ካብ መገዲ ዝበሉ፡ ነቲ ናይ እስራኤል ቅዱስ ካብ ቅድሜና ኣርሕቑ፡ ይብሉ።