Isaiah 30:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ስለዚ ድማ እግዚኣብሄር ክምሕረኩም ይጽበ፡ ስለዚ ድማ ክምሕረኩም፡ ልዕል ክብል እዩ። እግዚኣብሄር ኣምላኽ ፍርዲ እዩ እሞ፤ እቶም ዝጽበይዎ ኩሎም ብጹኣን እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አምላካችን እግዚአብሔር ፈራጅ ነውና ስለዚህ እግዚአብሔር ይራራላችሁ ዘንድ ይታገሣል፤ ይምራችሁም ዘንድ ከፍ ከፍ ይላል፤ እርሱን በመተማመን የሚጠባበቁ ሁሉ ብፁዓን ናቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔርም የፍርድ አምላክ ነውና ስለዚህ እግዚአብሔር ይራራላችሁ ዘንድ ይታገሣል፥ ይምራችሁም ዘንድ ከፍ ከፍ ይላል፤ እርሱን በመተማመን የሚጠባበቁ ሁሉ ብፁዓን ናቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጌታም የፍርድ አምላክ ነው፤ ስለ ሆነም ጌታ ይራራላችኋልና ይታገሣል፤ ሊምራችሁም ከፍ ከፍ ይላል፤ እርሱን በመተማመን የሚጠባበቁ ሁሉ ብፁዓን ናቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሽን መና ጎዳይ ህንተንቶ ኬካናዉ ናጌ፤ እ ህንተንቶ ቃረትያዋ በሳናዉ ደንዴ። አያዉ ጎፐ፥ መና ጎዳይ ጽሎ ፕርድያ ጾሳ፤ አ ናግያዋንቱ ኡባቱ አንጀቴዳዋንታ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Shin Med'inaa Goday hinttenttoo keekanaw naagee; I hinttenttoo k'arettiyaawaa bessanaw denddee. Ayaw gooppe, Med'inaa Goday s'illo pirddiyaa S'oossaa; Aa naagiyaawanttu ubbatuu anjjetteedawantta.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Gido attiin GODAY inttes kiya ooththanaas naagees; inttena ba qadheteththa bessanaas dendees; GODAY tumu pirdiza Xoossa gidida gishshas ammanettidi iza naagizayti anjjettidayta.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጊዶ ኣቲን ጎዳይ ኢንቴስ ኪያ ኦናስ ናጌስ፤ ኢንቴና ባ ቃቴ ቤሳናስ ዴንዴስ፤ ጎዳይ ቱሙ ፒርዲዛ ጾሳ ጊዲዳ ጊሻስ ኣማኔቲዲ ኢዛ ናጊዛይቲ ኣንጄቲዳይታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሽን ጎዳይ ህንተዉ ኬሀናዉ ናጌስ፤ ጎዳይ ፅሎ ፕርድያ ፆሲ ግድያ ግሾ ህንተዉ ቃታናዉ ደንዳና። እያ አማነትድ ናግያ ኡባይ አንጀትዳይሳታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Shin Goday hintew keehanaw naagees; Goday xillo pirdiya Xoossi gidiya gisho hintew qadhetanaw dendana. Iya ammanetidi naagiya ubbay anjetidaysata.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔር ግን ምሕረት ሊያደርግላችሁ ይታገሣል፤ ርኅራኄም ሊያሳያችሁ ይነሣል። እግዚአብሔር የፍትሕ አምላክ ነውና፣ እርሱን በመተማመን የሚጠባበቁት የተባረኩ ናቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ይህም ሁሉ ሆኖ እግዚአብሔር ምሕረት ሊያደርግላችሁ ተዘጋጅቶአል፤ እግዚአብሔር የፍትሕ አምላክ ስለ ሆነ ሊራራላችሁ ወዶአል፤ ስለዚህ በእግዚአብሔር የሚታመኑ ሁሉ የተባረኩ ናቸው።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ግና ምእንቲ ኽምሕረኩም ይዕገስ ኣሎ፤ ክርህርሀልኩምውን ክለዓል እዩ። እግዚኣብሄር ናይ ፍትሒ ኣምላኽ እዩሞ፥ ንእኡ ተኣማሚኖም ዝፅበይዎ ብፁኣን እዮም።
Amharic Tigrinya 2011
ስለዚ ኸኣ እግዚኣብሄር፡ ጸጋ ምእንቲ ኺህበኩም ኪጽበ፡ ስለዚውን ምእንቲ ኺምሕረኩም ልዕል ኪብል እዩ። እግዚኣብሄርሲ ኣምላኽ ፍርዲ እዩ እሞ፡ እቶም ዚጽበይዎ ዘበሉ ዂላቶም ብጹኣን እዮም።