Isaiah 30:32 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እግዚኣብሄር ኣብ ልዕሊኡ ዜንብቦ በትሪ ምድሪ ኣብ ዚሓልፈሉ ዅሉ ቦታ ድማ፡ ብከበሮን ብከበሮን ኪኸውን እዩ። ኣብ ውግኣት ምንቅጥቃጥ ድማ ምስኣ ክዋጋእ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔር በላዩ የሚያወርድበት የታዘዘበቱ የበትር ድብደባ ሁሉ በከበሮና በመሰንቆ ይሆናል፤ በጦርነትም ክንዱን አንሥቶ ይዋጋቸዋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔር በላዩ በሚያወርድበት የታዘዘበቱ የበትር ድብደባ ሁሉ በከበሮና በመሰንቆ ይሆናል፤ በጦርነትም ክንዱን አንሥቶ ይዋጋቸዋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጌታ በላዩ የሚወርድበት የታዘዘበት የበትር ድብደባ ሁሉ በከበሮና በመሰንቆ የታጀበ ይሆናል፤ በጦርነትም ክንዱን አንሥቶ ይዋጋቸዋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳይ ኡንቱንታ ባረ ሙርያ ጻምአን ሾጫና ሾቻይ ኡባይ ዳርቢያንነ ዲን ግዳናዋ። ኦላን እ ባረ ቄስያ ደንደ፥ ኡንቱንታ ኦላና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Goday unttuntta bare muriyaa s'am"an shoc'ana shochchay ubbay darbbiyaaninne diitsaan gidanawaa. Olan I bare k'eesiyaa dentsiide, unttuntta olana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAY istta bolla yeddiza qixaate guufe ubbay karabe giirissaninne diiththa giirissan azhabettidayssa; izi ba wolqqa olan bessidi istta shocides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይ ኢስታ ቦላ ዬዲዛ ቂጻቴ ጉፌ ኡባይ ካራቤ ጊሪሳኒኔ ዲ ጊሪሳን ኣዣቤቲዳይሳ፤ ኢዚ ባ ዎልቃ ኦላን ቤሲዲ ኢስታ ሾጪዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳይ ኤንታ ባ ሴርያ ፃምአን ኤንታ ሾጭያ ዎደ እያ አሳይ ካራቦራነ ዲራ የፃና። ባ ቀስያ ደንድ ኤንታ ሾጫና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Goday enta ba seeriya xam7an enta shociya wode iya asay karaaboranne diithara yexana. Ba qesiya denthidi enta shocana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔር የሚያወርድባቸው የቅጣት በትር ሁሉ፣ በከበሮና በበገና ድምፅ የታጀበ ነው፤ በጦርነትም ክንዱን አሳይቶ መታቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
አሦራውያንን በቀጣቸው ቊጥር የእግዚአብሔር ሕዝብ የከበሮና የመሰንቆ ድምፅ ያሰማሉ፤ አሦራውያንንም የሚዋጋቸው ራሱ እግዚአብሔር ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኵሉ እቲ እግዚኣብሄር ኣብ ልዕሊኡ ዘውረደሉ ናይ በትሪ መቕፃዕቲ፥ ብኸበሮን ብመሰንቆን ክኸውን እዩ። ኣብ ውግእውን ቅልፅሙ ኣልዒሉ፥ እግዚኣብሄር ክዋግኦም እዩ።
Amharic Tigrinya 2011
ኲሉ መውቃዕቲ እታ እግዚኣብሄር ዜውርደሉ ምድብቲ ስላዕ ከኣ ብኸበሮን መሰንቆን ኪኸውን እዩ፡ ንሱ ኸኣ መመሊሱ ኢዱ እናልዐለ ኺዋግኦም እዩ።