Isaiah 32:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
በረድ ምስ ወረደ፡ ኣብ ቈጥቋጥ ውረድ። እታ ኸተማ ድማ ኣብ ትሑት ቦታ ትሕት ኢላ ትኸውን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በረዶ ቢወርድ አይደርስባችሁም፤ በዛፍ ሥር የሚኖሩ ሰዎች በበረሃ እንደሚኖሩ ሰዎች ታምነው ይኖራሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በረዶ ግን በዱር ላይ ይወርዳል፥ ከተማም ፈጽማ ትዋረዳለች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ደኑ ፈጽሞ ይጠፋል፤ ከተማም እንዳልነበረ ትፈራርሳለች።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሻቻን ዎራይ ዲፖፐነ፥ ቃይ ካታማይ ኡባና ኮለቶፐነ፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Shachchaan woray diippooppenne, k'ay katamay ubbaanna kolettooppenne,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Shachchi woraa kurakkiko, katamaykka mulera kundiko,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሻቺ ዎራ ኩራኪኮ፥ ካታማይካ ሙሌራ ኩንዲኮ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሻች ቡክድ ዎራ ይስያኮካ፥ ቃስ ካታማይ ኩም ላለትያኮካ፥
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Shachi bukidi wora dhaysiyakoka, qassi katamay kumthi laaletiyakoka,
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ደኑ በበረዶ ቢመታ፣ ከተማውም ፈጽሞ ቢወድም፣
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በበረዶ ዝናብ ደኑ ተጨፍጭፎ ከተማይቱ እስከ መበላሸት ብትደርስም፥
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ግና በረድ ኣብ ልዕሊ ዱር ይወርድ፤ እታ ኸተማ እውን ፈፂማ ኽትዋረድ እያ።
Amharic Tigrinya 2011
ግናኸ ዱር ብበረድ ኪወድቕ፡ እታ ኸተማውን ኣዝያ ኽትዋረድ እያ።