Isaiah 32:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣዒንቲ እቶም ዚርእይዎ ኣይኪደምብሱን እዮም፣ ኣእዛን እቶም ዚሰምዑ ኸኣ ኪሰምዑ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እንግዲህ በሰው አይታመኑም፤ በጆሮአቸው ያዳምጣሉ እንጂ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የሚያዩትም ሰዎች ዓይኖች አይጨፈኑም፥ የሚሰሙትም ጆሮች ያደምጣሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የሚያዩትም ሰዎች ዐይኖች አይጨፈኑም፤ የሚሰሙትም ጆሮዎች ያደምጣሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ጼልያ አሳቱ አይፊ ጪልመና፤ ስስያዋንቱ ሀይይካ ሀይዛና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
S'eelliyaa asatuu ayfii c'iilimmenna; sisiyaawanttu haytsaykka hayzzana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Xeelliza asata ayfey hayssafe guye qilim7enna; siyizayta hayththi beeggidi ezgana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጼሊዛ ኣሳታ ኣይፌይ ሃይሳፌ ጉዬ ቂሊምኤና፤ ሲዪዛይታ ሃይ ቤጊዲ ኤዝጋና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ፄልያ አሳታ አይፈይ ቅልምኤና፤ ስእያ አሳታ ሀይይ ሀይዝድ ስአና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Xeelliya asata ayfey qilim7enna; si7iya asata haythay hayzidi si7ana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የሚያዩ ሰዎች ዐይን ከእንግዲህ አይጨፈንም፤ የሚሰሙም ጆሮዎች ነቅተው ያዳምጣሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከዚህ በኋላ የሚያዩ ሰዎች ዐይኖች አይጨፈኑም፤ ለመስማት የሚችሉ ሰዎች ጆሮዎችም ያዳምጣሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ዓይኒ ዝሪኡ ሰባት፥ ኣይዕመትን፤ ዝሰምዑ ኣእዛንውን ከዳምፁ እዮም።
Amharic Tigrinya 2011
ኣዒንቲ እቶም ረኣይቲ ኣይኪዖራን፡ ኣእዛን እቶም ሰማዕቲ ኸኣ ጽን ኪብላ እየን።