Isaiah 34:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እቶም ዩኒኮርን ምሳታቶም፡ ብዕራይ ድማ ምስቶም ብዕራይ ኪወርዱ እዮም። ምድሮም ድማ ብደም ክትጥሕል እያ፡ ሓመድ ድማ ብስብሒ ክትስብሕ እያ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ኀያላን ከእነርሱ ጋር፥ ወይፈኖችም ከኮርማዎች ጋር ይወድቃሉ፤ ምድራቸውም በደም ትሰክራለች፤ በስባቸውም ትወፍራለች።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ጎሽ ከእነርሱ ጋር፥ ወይፈኖችም ከኮርማዎች ጋር ይወድቃሉ፤ ምድራቸውም በደም ትረካለች፥ አፈራቸውም በስብ ትወፍራለች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጎሽ ከእነርሱ ጋር፥ ወይፈኖችም ከኮርማዎች ጋር ይወድቃሉ፤ ምድራቸውም በደም ትርሳለች፥ አፈራቸውም በስብ ትወፍራለች።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ቃይ መንቱ፥ ማራቱነ ኮሩማ ቦራቱ ኡንቱንቱና ኩንዳና። ኡንቱንቱ ቢታይ ሱ ጻላላ ግዳና፤ ኡንቱንቱ ቢታይካ ሞዋን ሙናቀታና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
K'ay mentsatuu, maratuunne korumaa booratuu unttunttunna kunddana. Unttunttu biittay suutsaa s'alalaa gidana; unttunttu biittaykka mod'd'uwaan munak'ettana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Qasse Isttara menththi, kormay wofanora issife kundana; biittaya suuththan caphana; istta biittay modhdhon araddana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ቃሴ ኢስታራ ሜን፥ ኮርማይ ዎፋኖራ ኢሲፌ ኩንዳና፤ ቢታያ ሱን ጫጳና፤ ኢስታ ቢታይ ሞን ኣራዳና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
መንት፥ ዎፋኖትነ ቦራት ኤንታራ ኩንዳና። ኤንታ ጋደይ ሱ ፃላላ ግዳና፤ ኤንታ ቢታይ ሞን ሙኑቀታና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Menthati, wofaanotinne boorati entara kundana. Enta gadey suutha xalaala gidana; enta biittay modhon munuqetana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ጐሽ አብሯቸው፣ ኮርማም ከወይፈን ጋር ይወድቃል፤ ምድራቸው በደም ትርሳለች፤ ዐፈራቸውም ሥብ በሥብ ይሆናል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የኤዶም ሕዝብ እንደ ጐሽ፥ እንደ ኰርማና እንደ ወይፈን ይወድቃሉ፤ ነገር ግን ከሌሎች ጋር አብረው ይሞታሉ፤ ሀገሪቱም በደማቸው ትነከራለች፤ ምድሪቱም በስባቸው ትዳብራለች።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ምስኣቶም ድማ ጐባያትን ኣእሩሕን ዝራብዓትን ይወድቁ፤ ሃገሮም ከዓ ብደም ክትረዊ፥ ሓመዶምውን ብስብሒ ኽትረጕድ እያ።
Amharic Tigrinya 2011
መዓልቲ ሕነ እግዚኣብሄር፡ ዓመት ምፍዳይ ኢድ ብናይ ነገር ጽዮን እዩ እሞ፡ ምሳታቶም ድማ ጎባያትን ኣረውሕን ዝራብዓትን ይወድቁ፡ ሃገሮም ብደም ይሰክር፡ ሓመዶም ብስብሒ ይስባሕ ኣሎ።