Isaiah 35:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
መገድን መገድን ድማ ኪኸውን እዩ፡ መገዲ ቅድስና ድማ ኪብሃል እዩ። እቲ ርኹስ ኣብ ልዕሊኡ ኣይሓልፍን፤ ግናኸ ንዓታቶም ኪኸውን እዩ፡ እቶም ተጓዓዝቲ ዓያሹ እኳ እንተ ዀኑ፡ ኣብኡ ኣይኪስሕቱን እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በዚያም ንጹሕ መንገድ ይሆናል፤ እርሱም የተቀደሰ መንገድ ይባላል፤ በዚያም ንጹሓን ያልሆኑ አያልፉበትም፤ ርኩስ መንገድም በዚያ አይኖርም፤ የተበተኑትም በእርሱ ይሄዳሉ፤ አይሳሳቱምም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በዚያም ጐዳናና መንገድ ይሆናል እርሱም የተቀደሰ መንገድ ይባላል፤ ንጹሐንም ያልሆኑ አያልፉበትም፥ ለንጹሐን ግን ይሆናል፤ ተላላፊዎችና ሰነፎች እንኳ አይስቱበትም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በዚያም አውራ ጎዳና ይኖራል፥ እርሱም የተቀደሰ መንገድ ይባላል፤ ንጹሐን ያልሆኑ አያልፉበትም፥ የእርሱ የሆኑ ሕዝቦች ግን ያልፉበታል፤ ተጓዦች ሆኑ፥ ሰነፎች እንኳ አይስቱበትም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ያን አኮ ኦጊ ደአና፤ እካ ጌሻተ ኦግያ ጌተታና። ጌሻ ግደናዋንቱ ሄ ኦግያና አክኖ። ሽን እ ጌሻቱዋሳ ግዳናዋ፤ ኢታ ኤያቱ አን ስመረትክኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Yan aakko ogii de'ana; ikka Geeshshatetsaa Ogiyaa geetettana. Geeshsha gidennawanttu he ogiyaanna aad'd'ikkino. Shin I geeshshatuwaassa gidanawaa; iita eeyyatuu aan simerettikkino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Heen wogga ogey oosettana; izikka, «Geeshshateththa Oge» geetettana. Tunati he ogera beettenna; ogezi he ogera bizaytas xalla gidana; geellati he ogaara baana dandayettenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄን ዎጋ ኦጌይ ኦሴታና፤ ኢዚካ፥ «ጌሻቴ ኦጌ» ጌቴታና። ቱናቲ ሄ ኦጌራ ቤቴና፤ ኦጌዚ ሄ ኦጌራ ቢዛይታስ ጻላ ጊዳና፤ ጌላቲ ሄ ኦጋራ ባና ዳንዳዬቴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ያራ ዎጋ ኦገይ ከያና፤ እካ “ጌሻተ ኦገ” ጌተታና። ቱናት ሄ ኦግያራ ቦኮና፤ ኤያት ያን ስመረቶኮና፤ ሽን ጌሻታስ ግዳና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Yaara wogga ogey keyana; ika “Geeshshatetha Oge” geetetana. Tunati he ogiyara bookona; eeyati yan simeretokona; shin geeshshatas gidana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በዚያ አውራ ጐዳና ይሆናል፤ “የተቀደሰ መንገድ” ተብሎ ይጠራል። የረከሱ አይሄዱበትም፤ በመንገዱ ላይ ላሉት ብቻ ይሆናል፤ ገራገሮችም ከመንገዱ አይስቱም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በዚያ “ቅዱስ ጐዳና” የሚባል መንገድ ይኖራል፤ እርሱም ለእግዚአብሔር ሰዎች ይሆናል፤ ንጹሕ ያልሆነ ሰው በዚያ መንገድ አይሄድም፤ ሞኞችም ሊሄዱበት አይችሉም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣብኡ ፅርግያን መንገድን ክህሉ እዩ፤ “ቅዱስ ጐደና” ተብሂሉ ኸዓ ኽፅዋዕ እዩ። ዝረኸሰ ብእኡ ኣይሓልፍን እዩ፤ ንንፁሃን ግና ይኸውን፤ እቲ ብኣኣ ዝኸይድ፥ ዓሻ እኳ እንተ ኾነ ኣይጋገን እዩ።
Amharic Tigrinya 2011
መገዲ ጽርግያ ኣብኣ ኽትከውን እያ፡ ቅድስቲ መገዲ ኽትበሀል እያ፡ ርኹስ ዘበለ ኣይኪሐልፋን እዩ፡ ንኣታቶም ጥራይ እያ፡ እቲ ብእኣ ዚኸይድ፡ ዓሻ እኳ እንተ ዀነ፡ ኣይኪጋገን፡ እዩ።