Isaiah 37:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንጉስ ህዝቅያስ ድማ ነዚ ምስ ሰምዐ፡ ክዳውንቱ ቀዲዱ ብማቕ ተሸፊኑ ናብ ቤት እግዚኣብሄር ኣተወ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እንዲህም ሆነ፤ ንጉሡ ሕዝቅያስ ይህን በሰማ ጊዜ ልብሱን ቀደደ፤ ማቅም ለበሰ፤ ወደ እግዚአብሔርም ቤት ገባ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እንዲህም ሆነ፤ ንጉሡ ሕዝቅያስ ይህን በሰማ ጊዜ ልብሱን ቀደደ፥ ማቅም ለበሰ፥ ወደ እግዚአብሔርም ቤት ገባ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ንጉሡ ሕዝቅያስ ይህን በሰማ ጊዜ ልብሱን ቀደደ፥ ማቅም ለበሰ፥ ወደ ጌታም ቤት ገባ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ካቲ ህዝቂያስ ሄዋ ስሴዳ ዎደ፥ ባረ ማዩዋ ፔዳ፤ ማቃ ማዪደ፥ መና ጎዳ ጌሻ ጎልያ ገሌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Kaatii Hizk'k'iyaasi hewaa siseedda wode, bare mayuwaa peed'eedda; maak'aa mayyiide, Med'inaa Godaa Geeshsha Golliyaa geleedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Kawo Hizqiyaasi hessa siyida mala ba may7o daakkides; hessafe guye maaqa may7idi GODAA Keeth gelides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ካዎ ሂዝቂያሲ ሄሳ ሲዪዳ ማላ ባ ማይኦ ዳኪዴስ፤ ሄሳፌ ጉዬ ማቃ ማይኢዲ ጎዳ ኬ ጌሊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ካዎይ ህዝቅያስ ሄሳ ስእዳ ዎደ ባ ማኡዋ ፔድ፥ ካዮ ማኦ ማእድ፥ ጎዳ ኬ ገልስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Kawoy Hizqiyaasi hessa si7ida wode ba ma7uwa peedhidi, kayo ma7o ma7idi, Godaa keethi gelis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ንጉሡ ሕዝቅያስ ይህን ሲሰማ፣ ልብሱን ቀደደ፤ ማቅ ለበሰ፤ ወደ እግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ገባ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ንጉሥ ሕዝቅያስ ይህን ሁሉ በሰማ ጊዜ በሐዘን ልብሱን ቀደደ፤ ማቅ ለብሶም ወደ እግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ሄደ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ከምዙይውን ኮነ፦ ንጉስ ሕዝቅያስ እዙይ ምስ ሰምዐ፥ ክዳውንቱ ቐደደ፤ ወጮ ተኸዲኑ ኸዓ፥ ናብ ቤት እግዚኣብሄር ኣተወ።
Amharic Tigrinya 2011
ኰነ ድማ፡ ንጉስ ህዝቅያስ እዚ ምስ ሰምዔ፡ ክዳውንቱ ቐደደ፡ ከሊ ተኸዲኑ ናብ ቤት እግዚኣብሄር ኣተወ።