Isaiah 37:28 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣነ ግና መሕደሪኻን ምውጻእካን ምእታውካን ኣብ ልዕለይ ዘለካ ቝጥዓን እፈልጥ እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አሁን ግን እኔ መቀ​መ​ጫ​ህ​ንና መው​ጫ​ህን፥ መግ​ቢ​ያ​ህ​ንም ዐው​ቄ​አ​ለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እኔ ግን መቀመጫህንና መውጫህን መግቢያህንም በእኔም ላይ የተቈጣኸውን ቍጣ አውቄአለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እኔ ግን መቀመጫህንና መውጫህን መግቢያህንም በእኔም ላይ የተቈጣኸውን ቁጣ አውቄአለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
“ሽን ኔን ኡትያሳ፥ ከስያሳ፥ ገልያሳነ፥ ታ ቦላ ኔን ሀንቀቴዳ ሀንቁዋ ታን ኤራይ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
«Shin neeni uttiyaasaa, kesiyaasaa, geliyaasaanne, ta bolla neeni hank'k'etteedda hank'k'uwaa taani eray.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
«Gido attiin neni uttizaso, ne ayde yaada ayde baanaakko, ne ta bolla waana hanqon dendanaakko ta erays.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
«ጊዶ ኣቲን ኔኒ ኡቲዛሶ፥ ኔ ኣይዴ ያዳ ኣይዴ ባናኮ፥ ኔ ታ ቦላ ዋና ሃንቆን ዴንዳናኮ ታ ኤራይስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
“ሽን ኔኒ ኡትያ፥ ከይያ፥ ገልያ በሳነ ታ ቦላ ነ ሀንቀትዳ ሀንቁዋ ኤራይስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
“Shin neeni uttiya, keyiya, geliya bessaanne ta bolla ne hanqetida hanquwa erayis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“ ‘እኔ ግን የት እንዳለህ፣ መምጣት መሄድህ ምን ጊዜ እንደ ሆነ፣ በእኔም ላይ እንዴት በቍጣ እንደምትነሣሣ ዐውቃለሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
“እኔ ስለ አንተ ሁሉን ነገር ዐውቃለሁ፤ ምን እንደምታደርግና ወዴት እንደምትሄድ እመለከታለሁ፤ በእኔ ላይ በቊጣ መነሣሣትህንም ተረድቼአለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
“ኣነ ግና ምቕማጥካን ምውፃእኻን ምእታውካን ኣብ ልዕለይ ከም ዝተቘጣዕኻን እፈልጥ።
Amharic Tigrinya 2011
ኣነ ግና ምቕማጥካን ምውጻእካን ምእታውካን ኣብ ልዕለይ ምንዳርካን እገልጥ ኣሎኹ።

Recommended Reading