Isaiah 38:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እንታይ ክብል እየ፧ ተዛሪቡኒን ባዕሉ እዩ ገይርዎን፤ ዓመታተይ ኣብ ምረት ነፍሰይ ልስሉስ ክኸይድ እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ዐይኖች ደከሙ፤ ወደ ሰማይም ወደ እግዚአብሔር ማየት አልቻልሁም። ጌታ ሆይ፦ ይቅር በለኝ፤ የሰውነቴንም መከራ አርቅልኝ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ምን እላለሁ? እርሱ ተናግሮኛል፥ እርሱ ራሱም ይህን አድርጎአል፤ በዘመኔ ሁሉ ስለ ነፍሴ ምሬት ቀስ ብዬ እሄዳለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ግን ምን እላለሁ? እርሱ ተናግሮኛል፥ እርሱ ራሱም ይህን አድርጎአል፤ በዘመኔ ሁሉ ስለ ነፍሴ ምሬት ቀስ ብዬ እሄዳለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሀዋ ኡባ ጾሳይ እ ባረ ሁጲያን ኦዳ፤ ያትና፥ ታን አያ ጋናዉ ዳንዳያይታ? ታ ሸምፑ ሎይ ኡንኤቴዳ ድራዉ፥ ታ ላይ ኡባን አሽከተን ሀመታና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hawaa ubbaa S'oossay I bare huup'iyaan ootseedda; yaatina, taani ayaa gaanaw danddayayitaa? Ta shemppuu loytsi un"etteedda diraw, ta laytsaa ubbaan ashkketetsaan hamettana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Histtiin ta ay gaanee? Izi ba hu7era taas yootides; qasseka ba hu7era hayssa ooththides; Ta shemppoya keehippe ceecida gishshas, ta de7o layth ubbaan ashketeththan baana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሂስቲን ታ ኣይ ጋኔ? ኢዚ ባ ሁኤራ ታስ ዮቲዴስ፤ ቃሴካ ባ ሁኤራ ሃይሳ ኦዴስ፤ ታ ሼምፖያ ኬሂፔ ጬጪዳ ጊሻስ፥ ታ ዴኦ ላይ ኡባን ኣሽኬቴን ባና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሀይሳ ኡባ ኦዳይ ጎዳ፤ ታኒ አይ ጋናዉ ዳንዳእያና? ታ ሸምፖይ ኡንኤትዳ ግሾ፥ ታ ላይ ኡባ አሽከተን ዳና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Haysa ubbaa oothiday Godaa; taani ay gaanaw danda7iyana? Ta shempoy un7etida gisho, ta laytha ubbaa ashketethan daana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እንግዲህ ምን እላለሁ? እርሱ ተናግሮኛል፤ ራሱ ደግሞ ይህን አድርጓል፤ ስለ ነፍሴ ጭንቀት፣ ዕድሜዬን ሁሉ በትሕትና እሄዳለሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ይህን ሁሉ ያደረገው እግዚአብሔር ራሱ ስለ ሆነ፥ ምን ማለት እችላለሁ? ከምሬቴ የተነሣ እንቅልፌ ሁሉ ጠፍቶ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እንታይ እሞ ኽብል እየ፤ ንሱ ተዛሪቡኒ ኣሎ፤ ንሱ ኸዓ ገበሮ፤ ብዛዕባ ምረት ነፍሰይ ብዅለን ዓመታተይ፥ ብህድኣት ክመላለስ እየ።
Amharic Tigrinya 2011
እንታይ እሞ ኽብል ንሱ ተዛሪቡኒ ኣሎ፡ ንሱ ኸኣ ገበሮ። ብዛዕባ ምረት ነፍሰይ ብዂለን ዓመታተይ ብህድኣት ክመላለስ እየ።