Isaiah 38:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እግዚኣብሄር ኬድሕነኒ ተዳልዩ ነበረ። ስለዚ ኣብ ቤት እግዚኣብሄር ኵሉ መዓልትታት ህይወትና መዝሙረይ ብመሳርሒታት ክንዝምር ኢና።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ጌታዬ ሆይ አንተ መድኀኒቴ ነህ፤ ስለዚህ በሕይወቴ ዘመን ሁሉ በእግዚአብሔር ቤት አውታር ባለው ዕቃ አንተን ማመስገንን አላቋርጥም።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔር ያድነኛል፤ ስለዚህ በዕድሜያችን ዘመን ሁሉ በእግዚአብሔር ቤት ቅኔዎችን አውታር ባለው ዕቃ እንዘምራለን።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጌታ ያድነኛል፤ ስለዚህ በዕድሜያችን ዘመን ሁሉ በጌታ ቤት ቅኔዎችን አውታር ባለው መሣሪያ እንዘምራለን።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳይ ታና አሻና፤ ሄዋ ድራዉ፥ ኑን ኑ ደኡዋ ላይ ኡባን፥ መና ጎዳ ጎልያን ባቀቴዳ ክርያን ዋጸቴዳ ዲን የጻና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Goday taana ashshana; hewaa diraw, nuuni nu de'uwaa laytsaa ubbaan, Med'inaa Godaa golliyaan bak'etteedda kiriyaan waas'etteedda diitsaan yes's'ana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAY tana ashshana; hessa gishshas nuni nu de7iza layththata ubbaan, GODAA keeththan waaxettida diiththan yexxana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይ ታና ኣሻና፤ ሄሳ ጊሻስ ኑኒ ኑ ዴኢዛ ላይታ ኡባን፥ ጎዳ ኬን ዋጼቲዳ ዲን ዬጻና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳይ ታና አሻና፤ ሄሳ ግሾ፥ ኑኒ ኑ ደኦ ላይ ኡባን፥ ጎዳ ኬን ዲን የፃና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Goday tana ashshana; hessa gisho, nuuni nu de7o laytha ubban, Godaa keethan diithan yexana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔር ያድነኛል፤ ስለዚህ በዕድሜ ዘመናችን ሁሉ፣ በእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ፣ አውታር ባለው መሣሪያ እንዘምራለን።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር ያድነኛል፤ ስለዚህ እኛ በሕይወት ዘመናችን ሁሉ አውታር ባለው የሙዚቃ መሣሪያ የምሥጋና መዝሙር በእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ እንዘምራለን።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር እዩ ዘድሕነኒ፤ ስለዙይ ብዅሉ መዓልቲታት ህይወትና፥ ኣብ ቤት እግዚኣብሄር ንመዝሙራት ብመሰንቆ ኽንዝምሮ ኢና።
Amharic Tigrinya 2011
እግዚኣብሄር እዩ ዘድሐነኒ፡ ስለዚ ብመዓልትታት ህይወትና ዂሉ ኣብ ቤት ኣብ ቤት እግዚኣብሄር ንመዛሙረይ ብመሰንቆ ኽንዝምሮ ኢና።