Isaiah 38:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ ቃል እግዚኣብሄር ናብ ኢሳይያስ መጺኡ ከምዚ በለ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የእግዚአብሔርም ቃል ወደ ኢሳይያስ እንዲህ ሲል መጣ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የእግዚአብሔርም ቃል ወደ ኢሳይያስ እንዲህ ሲል መጣ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከዚያም የጌታም ቃል ወደ ኢሳይያስ እንዲህ ሲል መጣ፦
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋፐ ጉይያን፥ መና ጎዳ ቃላይ ኢስያሳ ኮ ሀዋዳን ያጊድ ዬዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaappe guyyiyaan, Med'inaa Godaa k'aalay Isiyaasakko hawaadan yaagiid yeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe guye GODAA qaalay Isayaasakko yides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳፌ ጉዬ ጎዳ ቃላይ ኢሳያሳኮ ዪዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄሳፈ ጉየ፥ ጎዳ ቃላይ እሳያሳኮ፥
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe guye, Godaa qaalay Isayaasako,
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የእግዚአብሔርም ቃል ወደ ኢሳይያስ እንዲህ ሲል መጣ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከዚህ በኋላ እግዚአብሔር ኢሳይያስን እንዲህ አለው፦
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሽዑ ኸምዙይ ዝብል ቃል እግዚኣብሄር ናብ ኢሳይያስ መፀ፦
Amharic Tigrinya 2011
ሽዑ ኸምዚ ዚብል ቃል እግዚኣብሄር ናብ ኢሳይያስ መጸ፡