Isaiah 40:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣብ ጕድጓድ ኢዱ ንማያት ለኪዑ፡ ንሰማያት ድማ ብመዐቀኒ ለኪዑ፡ ንሓመድ ምድሪ ድማ ብመዐቀኒ ወሲዱ፡ ንኣኽራን ብሚዛን፡ ነቲ ኣኽራን ብሚዛን ዚመዝኖ መን እዩ፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ውኆችን በእፍኙ የሰፈረ፥ ሰማይንም በስንዝሩ የለካ፥ ምድርንም ሁሉ ሰብስቦ በእጁ የያዘ፥ ተራሮችን በሚዛን፥ ኮረብቶችንም በሚዛኖች የመዘነ ማን ነው?
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ውኆችን በእፍኙ የሰፈረ፥ ሰማይንም በስንዝር የለካ፥ የምድርንም አፈር በመስፈሪያ ሰብስቦ የያዘ፥ ተራሮችን በሚዛን ኮረብቶችንም በሚዛኖች የመዘነ ማን ነው?
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ውኆችን በእፍኙ የሰፈረ፥ ሰማይንም በስንዝር የለካ፥ የምድርንም አፈር በመስፈሪያ ሰብስቦ የያዘ፥ ተራሮችን በሚዛን ኮረብቶችንም በሚዛኖች የመዘነ ማን ነው?
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሃቱዋ ባረ ኩሽያ ኮጵያን ማኬዳዌ፥ ሳሎቱዋ ታካያን ልኬዳዌ፥ ቢታ ባና ቁንኣን ማኬዳዌ፥ ቃይ ደረቱዋነ ዞዘቱዋካ ሚዛናን ልኬዳዌ ኦኔ?
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Haatsatuwaa bare kushiyaa kop'p'iyaan makkeeddawe, salotuwaa takkaad'iyaan likkeeddawe, biittaa baanaa k'un"aan makkeeddawe, k'ay deretuwaanne zoozetuwaakka miizaanan likkeeddawe oonee?
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Haaththata ba kushe kuphphen makkiday, salota tadhdhakiday, baana daachchon makki oykkiday, zumata ba meezaanen, zumbullatakka meezaanen woththiday oonee?
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሃታ ባ ኩሼ ኩጴን ማኪዳይ፥ ሳሎታ ታኪዳይ፥ ባና ዳቾን ማኪ ኦይኪዳይ፥ ዙማታ ባ ሜዛኔን፥ ዙምቡላታካ ሜዛኔን ዎዳይ ኦኔ?
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሃታ ባ ኩሸ ቃቃን፥ ሳሎታ ታካን ልክዳይ፥ ቢታ ባና ዳቾን ማክዳይ፥ ደረታነ ዙማታ ምዛነን ልክዳይ ኦኔ?
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Haathata ba kushe qaaqan, salota takadhon likiday, biitta baana daachon makiday, deretanne zumata mizaanen likiday oonee?
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ውሆችን በዕፍኙ የሰፈረ፣ ሰማያትን በስንዝሩ የለካ፣ የምድርን ዐፈር በመስፈሪያ ሰብስቦ የያዘ፣ ተራሮችን በሚዛን፣ ኰረብቶችንም በመድሎት የመዘነ ማነው?
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ውቅያኖስን በእፍኙ፥ ሰማይንም በስንዝሩ፥ የምድርን ዐፈር በቊና መለካት የሚችል ማን ነው? ተራራዎችንና ኰረብቶችንስ በሚዛን የሚመዝን ማን ነው?
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንማያት ብሕፍኑ ዝሰፈረ፥ ንሰማያት ከዓ ብስድሩ ዝለክዐ መን እዩ? ንሓመድ ምድሪ ብመስፈሪ ኣኪቡ ዝሓዘ፥ ንእምባታት ብሚዛን፥ ንዀረብታታት ድማ ብሚዛናት ዝመዘነኸ መን እዩ?
Amharic Tigrinya 2011
ንማያት ብኢዱ ዐሚኹ ዘሰፈረ፡ ንሰማያት ከኣ በጻብዑ ዝሰደረ መን እዩ ንሓመድ ምድሪ ኣብ ሚዛን ዝኣከበ፡ ነኽራን ብሚዛን፡ ንዀረቢት ድማ ብነጥሪ ዝመዘነኸ መን እዩ