Isaiah 40:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኵሎም እቶም ቅድሚኡ ዝነበሩ ኣህዛብ ከም ዋላ ሓንቲ ኣይኰኑን። ካብ ዋላ ሓንቲን ከንቱነትን ድማ ይቑጸሩሉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አሕዛብ ሁሉ በፊቱ እንዳልነበሩ ናቸው፤ እንደ ከንቱ ነገርም ይመስላሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
አሕዛብ ሁሉ በፊቱ እንዳልነበሩ ናቸው፤ ከምናምን እንደሚያንሱ፥ እንደ ከንቱ ነገርም ይቈጥራቸዋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
አሕዛብ ሁሉ በፊቱ እንዳልነበሩ ናቸው፤ ከምንም እንደሚያንሱ፥ እንደ ባዶ ነገር ይቈጠራሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ካዉተቱ ኡባይ አ ስንን ባይናዋ ማላ፤ ኡንቱንቱ አ ስንን ኡባ ባይናባፐካ ጉዳን ፓይደቲኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Kawutetsatuu ubbay Aa sintsan baynnawaa mala; unttunttu Aa sintsan ubbaa baynabaappekka guutsaadan paydettiino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Kawoteththati ubbay iza sinththan aykkoka gidettenna; istti aykkorakka gakki qoodettontta hada miishsha mala.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ካዎቴቲ ኡባይ ኢዛ ሲንን ኣይኮካ ጊዴቴና፤ ኢስቲ ኣይኮራካ ጋኪ ቆዴቶንታ ሃዳ ሚሻ ማላ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ካዎተት ኡባይ እያ ስንን ባይናባ መላ፤ ኤንቲ እያ ስንን ኡባ አይኮካ ግዶኮና፤ ባይናባፐካ ላፋ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Kawotethati ubbay iya sinthan baynaba mela; enti iya sinthan ubba aykoka gidokona; baynabapeka laafa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
አሕዛብ ሁሉ በፊቱ እንደ ኢምንት ናቸው፤ ከምንም የማይቈጠሩ መና ናቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በእግዚአብሔር ዘንድ ሕዝቦች ሁሉ እንዳሉ የሚቈጠሩ አይደሉም። እነርሱ በእርሱ ዘንድ እንደ ኢምንት የሚቈጠሩና ዋጋ የሌላቸው ናቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኵሎም ኣህዛብ ኣብ ቅድሚኡ፥ ኣብ ቍፅሪ ዘይኣትዉ እዮም፤ ከም ዘይረብሑ ኸም ከንቱ ነገር ይቘፅሮም።
Amharic Tigrinya 2011
ኲሎም ኣህዛብ ኣብ ቅድሚኡ ኸም ሓደ ግዛዕ ኣይረኣዩን፡ ሓንቲ ኸም ዜልቦ፡ ከም ከንቱነት ገይሩ ይቘጽሮም።