Isaiah 40:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንየሩሳሌም ክትዛረባ፡ ውግኣ ከም እተወድአ፡ ኣበሳኣ ተሓዲጉላ፡ ኢልካ ክትእውያ፡ ናጻ ትኸውን። ንዅሉ ሓጢኣታ ድማ ካብ ኢድ እግዚኣብሄር ዕጽፊ ተቐበለት።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ካህናት ሆይ፥ ለኢየሩሳሌም ወደ ልቧ የሚገባ ነገርን ተናገሩ፤ ውርደቷ እንደ ተፈጸመ፥ ኀጢአቷም እንደ ተሰረየ፥ ከእግዚአብሔርም እጅ ስለ ኀጢአቷ ሁሉ ሁለት እጥፍ እንደ ተቀበለች አጽናኑአት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ለኢየሩሳሌም ልብ ተናገሩ የተቀጠረችበት ወራት እንደ ተፈጸመ፥ ኃጢአትዋም እንደ ተሰረየ፥ ከእግዚአብሔርም እጅ ስለ ኃጢአትዋ ሁሉ ሁለት እጥፍ እንደ ተቀበለች ወደ እርስዋ ጩኹ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ለኢየሩሳሌም ልብ ተናገሩ፤ የተቀጠረችበት ወራት እንደ ተፈጸመ፥ ኃጢአትዋም እንደ ተሰረየ፥ ከጌታም እጅ ስለ ኃጢአትዋ ሁሉ ሁለት እጥፍ እንደ ተቀበለች ወደ እርሷ ጩኹ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
የሩሳላመዉካ፥ እዛ ኦሞዱዋን ደኤዳ ዎዲ ፖለቴዳዋ፥ እዝ ናጋራይ አቶ ጌተቴዳዋ ኦድተ፤ እዝ ናጋራ ድራዉ፥ መና ጎዳይ እዞ ላኡ ዳኩዋ ሙሬዳዋ ኦድተ” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Yerusaalamewukka, iza omooduwaan de'eedda wodii poletteeddawaa, Izi nagaray atto geetetteeddawaa odite; Izi nagaraa diraw, Med'inaa Goday izo laa"u dakkuwaa mureeddawaa odite» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Yerusalaameskka shugo qaalara yootite; izis awajjite; iza aylleteththan ooththiza wodey wurides; izi nagara waagay cigettides; iza ba nagara ubbaa gishshas GODAAPPE nam7u kushe qixaate ekkadus» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ዬሩሳላሜስካ ሹጎ ቃላራ ዮቲቴ፤ ኢዚስ ኣዋጂቴ፤ ኢዛ ኣይሌቴን ኦዛ ዎዴይ ዉሪዴስ፤ ኢዚ ናጋራ ዋጋይ ጪጌቲዴስ፤ ኢዛ ባ ናጋራ ኡባ ጊሻስ ጎዳፔ ናምኡ ኩሼ ቂጻቴ ኤካዱስ» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እ አይለተን ደእዳ ዎደይ ፖለትስ፤ እያ ናጋራይ አቶ ጌተትስ፤ ባ ናጋራ ግሾ፥ ጎዳይ እያ ዳኮ ሴርዳይሳ፥ የሩሳላመስ ሊቆ ቃላን ኦድተ፤ አዋጅተ” ያጌስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
I aylletethan de7ida wodey poletis; iya nagaray atto geetetis; ba nagaraa gisho, Goday iya dako seeridaysa, Yerusalaames liiqo qaalan odite; awaajite” yaagees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ለኢየሩሳሌም አለዝባችሁ ንገሯት፤ ዐውጁላትም፤ በባርነት ያገለገለችበት ዘመን አብቅቷል፤ የኀጢአቷም ዋጋ ተከፍሏል፤ ስለ ኀጢአቷ ሁሉ ከእግዚአብሔር እጅ ሁለት ዕጥፍ ተቀብላለች።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የባርነት ጊዜዋ እንዳለቀ፥ ለፈጸመችው ኃጢአት ሁሉ ከእግዚአብሔር ዘንድ እጥፍ ቅጣት እንደ ተቀበለችና ኃጢአትዋም ይቅር እንደ ተባለላት ለኢየሩሳሌም በለሰለሰ አነጋገር ንገሯት።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንልቢ ኢየሩሳሌም ተዛረቡ፤ ዝተቘፀረትሉ ወርሓት ከም ዝተፈፀመ፥ መከራኣ ከም ዝተወድአ፥ በደላ ኸም ዝተሓድገላ፥ ስለ ዅሉ ሓጢኣታ ድማ፥ ካብ ኢድ እግዚኣብሄር፥ ዕፅፊ ኸም ዝተቐበለት ናብኣ ኣውጁ።
Amharic Tigrinya 2011
ንልቢ የሩሳሌም ተዛረቡ፡ ጸበባኣ ኸም እተፈጸመ፡ ኣበሳኣ ኸም እተሐድገላ፡ ስለ ዂሉ ሓጢኣታ ድማ ካብ ኢድ እግዚኣብሄር ካዕበት ከም ዝረኸበት ኣውጁ።