Isaiah 42:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እቶም ኣብ እተቐርጸ ምስሊ ዚውከሉ፡ ንኣማልኽትና ንስኻትኩም ኢኹም ዚብሉ፡ ንድሕሪት ኪምለሱ፡ ኣዝዮም ኪሓፍሩ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በተቀረጹትም ምስሎች የሚታመኑ፥ ቀልጠው የተሠሩትንም ምስሎች፥ “አምላኮቻችን ናችሁ” የሚሉ ወደ ኋላቸው ይመለሳሉ፤ ፈጽመውም ያፍራሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በተቀረጹትም ምስሎች የሚታመኑ፥ ቀልጠው የተሠሩትንም ምስሎች። አምላኮቻችን ናችሁ የሚሉ ወደ ኋላቸው ይመለሳሉ ፈጽመውም ያፍራሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በተቀረጹትም ምስሎች የሚታመኑ፥ ቀልጠው የተሠሩትንም ምስሎች፦ “አምላኮቻችን ናችሁ” የሚሉ ወደ ኋላቸው ይመለሳሉ ፈጽመውም ያፍራሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሽን ማሲደ ጊግሴዳ ምስለቱዋን አማነትያዋንቱ፥ ቃይ ሲልሲደ ጊግሴዳ ምስለቱዋ፥ ‘ህንተ ኑ ጾሳቱዋ’ ያግያዋንቱ፥ ጉየ ስማና። ኡንቱንቱ ሙለ ዬላታና” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Shin massiide giigisseedda misiletuwaan ammanettiyaawanttu, k'ay siilissiide giigisseedda misiletuwaa, ‹Hintte nu s'oossatuwaa› yaagiyaawanttu, guyye simmana. Unttunttu mule yeellatana» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Eeqa xoossatan ammanettizayti gidikko misletakka, ‹Intte nu xoossata› gizayti guye simmana; istti mulera kawuyana» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኤቃ ጾሳታን ኣማኔቲዛይቲ ጊዲኮ ሚስሌታካ፥ ‹ኢንቴ ኑ ጾሳታ› ጊዛይቲ ጉዬ ሲማና፤ ኢስቲ ሙሌራ ካዉያና» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
“ሽን ኤቃ ምስለታን አማነተይሳት፥ ምስለታ፥ ‘ህንተ ኑ ፆሳታ’ ያገይሳት፥ ዬላን ጉየ ስማና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
“Shin eeqa misiletan ammaneteysati, misileta, ‘Hinte nu xoossata’ yaageysati, yeellan guye simmana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በጣዖት የሚታመኑ ግን፣ ምስሎችን፣ ‘አምላኮቻችን ናችሁ’ የሚሉ፣ ወደ ኋላቸው ይመለሳሉ፤ ፈጽመው ይዋረዳሉም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በጣዖቶች ተማምነው ምስሎችን ‘እናንተ አምላኮቻችን ናችሁ’ የሚሉ ኀፍረት ይደርስባቸዋል።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቶም ብቕርፂ ምስልታት ዝእመኑ፥ ንምስልታት ፍሲ ኸዓ፥ ‘ንስኻትኩም ኣማልኽትና ኢኹም’ ዝብልዎም፥ ንድሕሪት ክምለሱ እዮም፤ የመና ድማ ኽሓፍሩ እዮም።”
Amharic Tigrinya 2011
እቶም ብቕርጺ ምስልታት ዚውከሉ፡ ንምስልታት ፍሲ ኸኣ፡ ንስኻትኩም ኣማልኽትና ኢኹም፡ ዚብሉ፡ ንድሕሪት ገጾም ኪምለሱ፡ ኣዝዮም ድማ ኪንውሩ እዮም።