Isaiah 42:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እግዚኣብሄር ብጽድቁ ይሕጐስ። ነቲ ሕጊ ከዕብዮን ክቡር ክገብሮን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔር አምላክ ምስጋናውን ያጸድቅና ከፍ ያደርግ ዘንድ መከረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔር ስለ ጽድቁ ሕጉን ታላቅ ያደርግና ያከብር ዘንድ ወደደ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጌታ ስለ ጽድቁ ሕጉን ታላቅ ያደርግና ያከብር ዘንድ ወደደ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳይ ባረ ጽሎተ ድራዉ፥ ባረ ህግያ ግታያናዉነ ቦንቻናዉ ዶሴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Goday bare s'illotetsaa diraw, bare higgiyaa gitayanawunne bonchchanaw doseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAY ba xilloteththaa gishshas giidi, ba wogaa gitanne bonchcho kessida gishshas ufayettides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይ ባ ጺሎቴ ጊሻስ ጊዲ፥ ባ ዎጋ ጊታኔ ቦንቾ ኬሲዳ ጊሻስ ኡፋዬቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳይ ባ ፅሎተ ግሾ፥ ባ ህግያ ግታያናዉነ ቦንቻናዉ ዶስስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Goday ba xillotetha gisho, ba higgiya gitayanawunne bonchanaw dosis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔር ስለ ጽድቁ ሲል፣ ሕጉን ታላቅና የተከበረ በማድረግ ደስ አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር ትክክለኛ ፍርዱን ለማጠናከር ሕጉን ታላቅና የተከበረ ያደርገው ዘንድ ፈቀደ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር፥ ስለ ፅድቁ ኢሉ፥ ንሕጉ ዝዓበየን ዝኸበረን ክገብሮ ደለየ፤
Amharic Tigrinya 2011
እግዚኣብሄር ስለ ጽድቁ ንሕጉ ዓብይን ክቡርን ኪገብሮ ተሐጐሰ።