Isaiah 43:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ካባኻትኩም ጓና ኣምላኽ ኣብ ዘይነበረሉ እዋን ሰበኽኩን ኣድሒነን ኣርእየን እየ። ስለዚ ኣነ ኣምላኽ ምዃነይ መሰኻኽረይ ኢኹም፡ ይብል እግዚኣብሄር።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ተናግሬአለሁ፤ አድኜማለሁ፤ መክሬማለሁ፤ በእናንተም ዘንድ ባዕድ አምልኮ አልነበረም፤ ስለዚህ እኔ እግዚአብሔር አምላክ እንደ ሆንሁ እናንተ ራሳችሁ ምስክሮች ናችሁ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ተናግሬአለሁ አድኜማለሁ አሳይቼማለሁ፥ በእናንተም ዘንድ ባዕድ አምላክ አልነበረም፤ ስለዚህ እናንተ ምስክሮቼ ናችሁ፥ ይላል እግዚአብሔር፥ እኔም አምላክ ነኝ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ተናግሬአለሁ፥ አድኛለሁ፥ አሳይቻለሁ፥ በእናንተም ዘንድ ባዕድ አምላክ አልነበረም፤ ስለዚህ እናንተ ምስክሮቼ ናችሁ፥ ይላል ጌታ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ታን ኦዳድ፥ አሻድነ አዋያድ። ህንተ ግዶን ሀራ አላጋ ጾስ ደእቤና። ታን መና ጎዳ ግድያዎ ታዉ ህንተ ማርካቱዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Taani odaad, ashshaadinne awaayaad. Hintte giddon hara allaga s'oossi de'ibeenna. Taani Med'inaa Godaa gidiyaawoo taw hintte markkatuwaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Tani qonccisadis; ashshadissinne yootadis; intte giddon hara allaga xoossi de7ibeenna. Tani Xoossa gididayssas intte ta markkatta.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ታኒ ቆንጪሳዲስ፤ ኣሻዲሲኔ ዮታዲስ፤ ኢንቴ ጊዶን ሃራ ኣላጋ ጾሲ ዴኢቤና። ታኒ ጾሳ ጊዲዳይሳስ ኢንቴ ታ ማርካታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ታ ካሰታዳ ኦዳስ፥ ታ ኦናባ አዋጃስ፥ ታ አሻስ። ህንተ ግዶን ደእያ አላጋ ፆሳታፐ ሄሳ ኦዳይ ባዋ። ታኒ ፆሰ ግደይሳስ ህንተ ታዉ ማርካታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Ta kasetada odas, ta oothanaba awaajas, ta ashshas. Hinte giddon de7iya allaga xoossatape hessa oothiday baawa. Taani Xoosse gideysas hinte taw markata.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ገልጫለሁ፤ አድኛለሁ፤ ተናግሬአለሁ፤ በመካከላችሁ እኔ እንጂ ባዕድ አምላክ አልነበረም። እኔ አምላክ እንደ ሆንሁ፣ እናንተ ምስክሮቼ ናችሁ” ይላል እግዚአብሔር ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እኔ ወደፊት የሚሆነውን ነገር አስቀድሜ ተናግሬአለሁ፤ እናንተን ያዳንኩ እኔ ነኝ፤ ከባዕዳን አማልክት አንድ እንኳ ይህን አላደረገም፤ ለዚህ ሁሉ እናንተ ምስክሮቼ ናችሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣነ እየ ዝነገርኩ፥ ዘድሓንኩ፥ ዘርአኹ፥ ካልእ ኣምላኽ ድማ፥ ኣብ ማእኸልኩም ኣይነበረን። ንስኻትኩም ከዓ መሰኻኽረይ ኢኹም፤ ኣነ ኣምላኽ እየ፤ ይብል እግዚኣብሄር።
Amharic Tigrinya 2011
ኣነ እየ ዝነገርኩ፡ ዘድሐንኩ፡ ዘስማዕኩ፡ ካልእ ኣምላኽ ከኣ ኣብ ማእከልኩም ኣይነበረን። ስለዚ ንስኻትኩም ምስክረይ ኢኹም፡ ይብል እግዚኣብሄር፡ ኣነውን ኣምላኽ እየ።