Isaiah 43:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣብ ባሕሪ መገድን ኣብ ብርቱዕ ማያት መገድን ዝገብር እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በባሕር ውስጥ መንገድን በኀይለኛም ውኃ ውስጥ መተላለፊያን ያደረገ እግዚአብሔር አምላክ እንዲህ ይላል፦
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔር በባሕር ውስጥ መንገድን በኃይለኛም ውኃ ውስጥ መተላለፊያን ያደርጋል፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጌታ እንዲህ ይላል፥ በባሕር ውስጥ መንገድን በኃይለኛም ውኃ ውስጥ መተላለፊያን ያደርጋል፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፥ አባ ግዶን ኦግያ፥ ዎልቃማ ሃቱዋ ግዶፐካ ሎሱዋ ከሲደ፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Goday hawaadan yaagee, Abbaa giddon ogiyaa, wolk'k'aama haatsatuwaa giddooppekka loossuwaa kessiide,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Abbaa giddora oge, wolqqama haaththa giddora aadhdhizaso kessida GODAY,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኣባ ጊዶራ ኦጌ፥ ዎልቃማ ሃ ጊዶራ ኣዛሶ ኬሲዳ ጎዳይ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
አባ ግዶን ኦገ፥ ዎልቃማ ሃታ ግዶራ ሆሮጋ ከስዳ ጎዳይ ሀይሳዳ ያጌስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Abba giddon oge, wolqaama haathata giddora horoga kessida Goday haysada yaagees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በባሕር ውስጥ መንገድ፣ በማዕበል ውስጥ መተላለፊያ ያበጀ፣ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር በባሕር መካከል መንገድን ሠራ፤ በውሃ መካከል መተላለፊያን አበጀ፥
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣብ ውሽጢ ባሕሪ ጐደና፥ ኣብ ብርቱዕ ማያት ከዓ፥ መሰጋገሪ ዝገበረ፥ እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል፦
Amharic Tigrinya 2011
እቲ ንሰረገላን ፈረሰን ንጭፍራን ጅግናን ዘውጽኤ፡ ኲላቶም ብሓደ ወደቑ፡ ኣይኪትንስኡን ከኣ እዮም፡ ጠፍኡ፡ ከምፈትሊ መብራህቲ ኸኣ ቀሀሙ፡ እቲ ኣብ ባሕርስ ጐደና፡ ኣብ ብርቱዕ ማያት ከኣ መገዲ ዝገበረ እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል፡