Isaiah 43:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣነ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም፡ ቅዱስ እስራኤል፡ መድሓኒኹም እየ እሞ፡ ንግብጺ በጃኹም፡ ኢትዮጵያን ሳባን ምእንታኹም ሂበ ኣለኹ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እኔ የእስራኤል ቅዱስ አምላክህ እግዚአብሔር መድኀኒትህ ነኝ፤ ግብፅንና ኢትዮጵያን ለአንተ ቤዛ አድርጌ፥ ሴዎንንም ለአንተ ፋንታ ሰጥቻለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እኔ የእስራኤል ቅዱስ አምላክህ እግዚአብሔር መድኃኒትህ ነኝ፤ ግብጽን ለአንተ ቤዛ አድርጌ፥ ኢትዮጵያንና ሳባንም ለአንተ ፋንታ ሰጥቻለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እኔ የእስራኤል ቅዱስ አምላክህ ጌታ መድኃኒትህ ነኝ፤ ግብጽን ለአንተ ቤዛ አድርጌ፥ ኢትዮጵያንና ሳባንም ለአንተ ፋንታ እሰጣለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
አያዉ ጎፐ፥ ታን ኔና አሽያ እስራኤልያ ጌሻ፥ መና ጎዳ ነ ጾሳ። ታን ግብጼ ነዉ ዎዞ ኦደ፥ ቶጵያነ ሳባ ነ ላምያ ኦደ እማና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Ayaw gooppe, taani neena Ashshiyaa Israa'eeliyaa Geeshsha, Med'inaa Godaa ne S'oossaa. Taani Gibs'e new wozo ootsaade, Toop'p'iyaanne Saaba ne laamiyaa ootsaade immana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Gaasoykka tani GODAA ne Xoossay, Isra7eele Geeshshay nees dhale; Ta ne gishshas Gibxe wozzo immana; Tophphiyanne Seeba ne gishshas aaththa immana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጋሶይካ ታኒ ጎዳ ኔ ጾሳይ፥ ኢስራኤሌ ጌሻይ ኔስ ሌ፤ ታ ኔ ጊሻስ ጊብጼ ዎዞ ኢማና፤ ቶጵያኔ ሴባ ኔ ጊሻስ ኣ ኢማና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ታኒ ነና አሽይሳ፥ እስራኤለ ጌሻ፥ ጎዳ ነ ፆሳ። ግብፀ ነዉ ዎዞ ኦዳ፥ ቶጰነ ሳባ ነዉ ላመ ኦዳ እማና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Taani nena Ashshiysa, Isra7eele Geeshshaa, Godaa ne Xoossaa. Gibxe new wozo oothada, Tophenne Saaba new laame oothada immana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እኔ እግዚአብሔር አምላክህ፣ የእስራኤልም ቅዱስ መድኀኒትህ ነኝና፤ ግብፅን ለአንተ ቤዛ እንድትሆን፣ ኢትዮጵያንና ሳባን በአንተ ፈንታ እሰጣለሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እኔ የእስራኤል ቅዱስ እግዚአብሔር አምላካችሁና አዳኛችሁ ነኝ፤ እናንተን ለመታደግ ግብጽን፥ ኢትዮጵያውያንንና ሳባን እሰጣለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣነ ናይ እስራኤል ቅዱስ፥ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ፥ መድሓኒኻ እየ። ንግብፂ ንኣኻ ቤዛ ገይረ፥ ንኢትዮጵያን ሳባን ክንዲ ኽንዳኻ ሃብኩ።”
Amharic Tigrinya 2011
ኣነ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ፡ እቲ ናይ እስራኤል ቅዱስ፡ መድሓኒኻ እየ እሞ፡ ንግብጺ በጀኻ፡ ንኢትዮጵያን ሳባን ኣብ ክንዳኻ ኣሕለፍኩ።