Isaiah 44:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ነቲ ተረፍኡ ድማ ኣምላኽ ይገብሮ፡ ንሱ ድማ እቲ እተቐርጸ ምስሉ እዩ። ኣብ ልዕሊኣ ወዲቑ ሰጊዱ ይጽልየላ እሞ ኣድሕነኒ ይብለኒ! ንስኻ ኣምላኸይ ኢኻ እሞ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የቀረውንም እንጨት ጣዖት አድርጎ ምስል ይቀርጽበታል፤ በፊቱም ተጐንብሶ ይሰግዳል፤ ወደ እርሱም እየጸለየ፥ “አምላኬ ነህና አድነኝ” ይላል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የቀረውንም እንጨት አምላክ አድርጎ ምስል ይቀርጽበታል፤ በፊቱም ተጐንብሶ ይሰግዳል ወደ እርሱም እየጸለየ። አምላኬ ነህና አድነኝ ይላል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የቀረውንም እንጨት አምላክ አድርጎ ምስል ይቀርጽበታል፤ በፊቱም ተጐንብሶ ይሰግድበታል፤ ወደ እርሱም እየጸለየ፦ አምላኬ ነህና አድነኝ ይላል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ቃይ አቴዳ ም ማሲደ፥ ባረዉ ጎይንያ ጾሳ ምስልያ ከሴ። ሄ ምስልያ ስንን ጉፋኒደ፥ አዉ ጎይኔ፤ ያቲደ፥ “ኔን ታ ጾሳ ግዴዳ ድራዉ፥ ታና አሻ” ያጊደ ዎሴ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
K'ay atteeda mitsaa massiide, barew goyinniyaa s'oossaa misiliyaa kessee. He misiliyaa sintsan guufanniide, aw goyinnee; yaatiide, «Neeni ta s'oossaa gideedda diraw, taana ashsha» yaagiide woossee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Qasse attida miththaza baas eeqa xoos giigssees; hokkidi izas ziggees; izakka goynnees; iza woossishe, «Neni ta xoossaa gidida gishshas tana ashsha» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ቃሴ ኣቲዳ ሚዛ ባስ ኤቃ ጾስ ጊጊሴስ፤ ሆኪዲ ኢዛስ ዚጌስ፤ ኢዛካ ጎይኔስ፤ ኢዛ ዎሲሼ፥ «ኔኒ ታ ጾሳ ጊዲዳ ጊሻስ ታና ኣሻ» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ቃስ አትዳ ም ማስድ፥ ጎይንያ ፆሳ ምስለ ከሴስ። ሄ ምስልያ ስንን ጉፋንድ፥ እያዉ ጎይኔስ፤ “ኔኒ ታዉ ፆሰ ግድያ ግሾ፥ ታና አሻ” ያግድ ዎሴስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Qassi attida mithaa massidi, goyinniya xoossa misile kessees. He misiliya sinthan gufannidi, iyaw goyinnees; “Neeni taw xoosse gidiya gisho, tana ashsha” yaagidi woossees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በቀረው ዕንጨት የጣዖት አምላኩን ይሠራበታል፤ ወድቆ ይሰግድለታል፤ ያመልከዋል፤ ወደ እርሱም እየጸለየ፣ “አንተ አምላኬ ነህ፤ አድነኝ” ይላል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የቀረውንም ጒማጅ ጣዖት አድርጎ ይሠራና በፊቱ ተደፍቶ በመስገድ ያመልከዋል፤ “አንተ አምላኬ ነህ፤ አድነኝ!” እያለ ወደ እርሱ ይጸልያል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
በቲ ዝተረፈ ዕንፀይቲ ድማ፥ ምስሊ ቐሪፁ ኣምላኽ ይገብሮ፤ “ኣምላኸይ ኢኻ እሞ፥ ኣድሕነኒ” እናበለ ድማ፥ ኣብ ቅድሚኡ ተደፊኡ ይሰግድን ይፅልን።
Amharic Tigrinya 2011
ነቲ ዝተረፈ ድማ ምስሊ ቐሪጹ ይገብሮ፡ ኣምላኸይ ኢኻ እሞ፡ ኣድሕነኒ፡ እናበለ ኣብ ቅድሚኡ ተደፊኡ ይሰግድን ይጽልን።