Isaiah 44:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሓደ ሰብ፡ ኣነ ናይ እግዚኣብሄር እየ፡ ክብል እዩ። ካልእ ድማ ብስም ያእቆብ ኪጽውዖ እዩ። ካልእ ድማ ብኢዱ ንእግዚኣብሄር ክፈርምን ብስም እስራኤል ክጽውዖን ኣለዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ይህ፦ እኔ የእግዚአብሔር ነኝ ይላል፤ ያም በያዕቆብ ስም ይጠራል፤ ይህም፦ እኔ የእግዚአብሔር ነኝ ብሎ በእጁ ይጽፋል፤ በእስራኤልም ስም ይጠራል።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ይህ። እኔ የእግዚአብሔር ነኝ ይላል፥ ያም በያዕቆብ ስም ይጠራል፤ ይህም። እኔ የእግዚአብሔር ነኝ ብሎ በእጁ ይጽፋል በእስራኤልም የቁልምጫ ስም ይጠራል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ይህ፦ እኔ የእግዚአብሔር ነኝ ይላል፥ ያም በያዕቆብ ስም ይጠራል፤ ይህም፦ እኔ የእግዚአብሔር ነኝ ብሎ በእጁ ይጽፋል፤ በእስራኤልም የቁልምጫ ስም ይጠራል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
እቱ፥ ‘ታን መና ጎዳዋ’ ያጋና፤ ሀራይ ቃይ ባረና ያቆባ ሱንን ጼሳና፤ ሀራይካ፥ ቃይ ባረ ኩሽያ ቦላን፥ ‘ታን መና ጎዳዋ’ ያጊደ ጻፋና፤ እ ቃይ ባረና እስራኤሊ ጼሰትያ ሲቁዋ ሱንን ጼሳና” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Ittuu, ‹Taani Med'inaa Godaawaa› yaagana; haray k'ay barena Yaak'ooba suntsan s'eesana; haraykka, k'ay bare kushiyaa bollan, ‹Taani Med'inaa Godaawaa› yaagiide s'aafana; I k'ay barena Israa'eelii s'eesettiyaa siik'uwaa suntsan s'eesana» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Issoy, ‹Tani GODAASSA› gaana; haray bana Yaaqoobe sunththan xeygana; haray qasse ba kushe bolla, ‹Tani GODAASSA› gi xaafana; izi bana Isra7eele sunththan xeygana» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢሶይ፥ ‹ታኒ ጎዳሳ› ጋና፤ ሃራይ ባና ያቆቤ ሱንን ጼይጋና፤ ሃራይ ቃሴ ባ ኩሼ ቦላ፥ ‹ታኒ ጎዳሳ› ጊ ጻፋና፤ ኢዚ ባና ኢስራኤሌ ሱንን ጼይጋና» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እሶይ ባና፥ ታኒ ጎዳባ ያጋና፤ ሀንኮይ ባና ያይቆባ ሱንን ፄጋና፤ ሀራይ ባ ኩሽያ ቦላ፥ “ታኒ ጎዳባ” ያግድ ጫዳና፤ እ እስራኤለ እያ ሱንን ፄገታና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Issoy bana, taani Godaaba yaagana; hankoy bana Yayqooba sunthan xeegana; haray ba kushiya bolla, “Taani Godaaba” yaagidi caddana; I Isra7eele iya sunthan xeegetana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
አንዱ፣ ‘እኔ የእግዚአብሔር ነኝ’ ይላል፤ ሌላው ራሱን በያዕቆብ ስም ይጠራል፤ ሌላው ደግሞ በእጁ ላይ ‘ የእግዚአብሔር ነኝ’ ብሎ ይጽፋል፤ ራሱን በእስራኤል ስም ይጠራል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
“አንዱ ‘እኔ የእግዚአብሔር ነኝ’ ይላል፤ ሌላው በያዕቆብ ስም ይጠራል፤ ሌላው ደግሞ ‘የእግዚአብሔር ሰው ነኝ’ ብሎ በእጁ ላይ ይነቅሳል፤ እስራኤል በሚለውም ስም ይጠራል።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
“እቲ ሓደ ‘ናይ እግዚኣብሄር እየ’ ኽብል እዩ፤ እቲ ሓደ ብስም ያእቆብ ክስመ እዩ፤ እቲ ሓደ ድማ ‘ናይ እግዚኣብሄር እየ’ ኢሉ፥ ኣብ ኢዱ ኽፅሕፍ እዩ፤ ብናይ እስራኤል ስም ቅብጥሮትውን ክፅዋዕ እዩ።”
Amharic Tigrinya 2011
እቲ ሓደ፡ ናይ እግዚኣብሄር እየ፡ ኪብል እዩ፡ እቲ ሓደ ኻልእ ብስም ያእቆብ ኪስመ እዩ፡ እቲ ሓደ ድማ፡ ናይ እግዚኣብሄር፡ ኢሉ ኣብ ኢዱ ኽጽሕፍ እዩ፡ ንስም እስራኤል ድማ መጸውዒ ኽብረት ኪገብሮ እዩ።