Isaiah 45:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እስራኤል ግና ብናይ ዘለኣለም ምድሓን ብእግዚኣብሄር ኪድሕን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ደሴቶች ሆይ፥ ወደ እኔ ተመለሱ፤ እግዚአብሔር ግን እስራኤልን በዘለዓለማዊ መድኀኒት ያድነዋል፤ እናንተም ለዘለዓለም አታፍሩምና አቷረዱም።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔር ግን እስራኤልን በዘላለማዊ መድኃኒት ያድነዋል፥ እናንተም ለዘላለም አታፍሩምና አትዋረዱም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጌታ ግን እስራኤልን በዘላለማዊ መድኃኒት ያድነዋል፥ እናንተም ለዘለዓለም አታፍሩምና አትዋረዱም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሽን እስራኤልያ መና ጎዳይ መና አቶተን አሽ ድጌዳ፤ ህንተ መናዉካ ዬላትክታነ ካዉሽክታ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Shin Israa'eeliyaa Med'inaa Goday med'inaa atotetsaan ashshi diggeedda; hintte med'inawukka yeellatikkitanne kawushikkita.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Isra7eeley gidikko GODAAN mernaa atoteth attana; intteka mernaas yeellatekketanne kawuyekketa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢስራኤሌይ ጊዲኮ ጎዳን ሜርና ኣቶቴ ኣታና፤ ኢንቴካ ሜርናስ ዬላቴኬታኔ ካዉዬኬታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሽን ጎዳይ እስራኤለ መርና አቶተን አሻና፤ ህንተ መርናዉ ዬላተከታ ካዉየከታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Shin Goday Isra7eele merinaa atotethan ashshana; hinte merinaw yeellateketa kawuyeketa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እስራኤል ግን በእግዚአብሔር ፣ በዘላለም ድነት ይድናል፤ እናንተም ለዘላለም፣ አታፍሩም፤ አትዋረዱም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እናንተ የእስራኤል ሕዝብ ግን ከእግዚአብሔር በሚሰጣችሁ ዘለዓለማዊ ደኅንነት ትድናላችሁ፤ ለዘለዓለምም ኀፍረትና ውርደት ከቶ አይደርስባችሁም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንእስራኤል ግና ብዘለኣለማዊ ምድሓን እግዚኣብሄር ከድሕኖ እዩ፤ ንስኻትኩምውን ንዘለኣለም ኣይትሓፍሩን፥ ኣይትዋረዱን ኢኹም።”
Amharic Tigrinya 2011
እስራኤል ግና ብዘለኣለማዊ ምድሓን ብእግዚኣብሄር ኪድሕን እዩ። ንስኻትኩምሲ ንዘለኣለም ኣይክትሐፍሩን ኣይክትደሀሉንውን ኢኹም።