Isaiah 46:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ካብ ቦርሳ ወርቂ ይድርብዩ፡ ኣብ ሚዛን ድማ ብሩር ይመዝኑ፡ ሰራሕ ወርቂ ድማ ይቖጽሩ። ኣምላኽ ድማ ይገብሮ፤ ይወድቁ፣ እወ ይሰግዱ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ወርቁንና ብሩን ከኮሮጆ የሚያወጡና በሚዛን የሚመዝኑ እነርሱ አንጥረኛውን ይቀጥራሉ፤ እርሱም ጣዖት አድርጎ ይሠራዋል፤ ለዚያም ይጐነበሱለታል፤ ይሰግዱለትማል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ወርቁን ከኮረጆ የሚያፈስሱ ብሩንም በሚዛን የሚመዝኑ እነርሱ አንጥረኛውን ይቀጥራሉ፥ እርሱም አምላክ አድርጎ ይሠራ ዋል፤ ለዚያም ይጐነበሱለታል ይሰግዱለትማል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ወርቁን ከኮሮጆ የሚያፈስሱ፥ ብሩንም በሚዛን የሚመዝኑ እነርሱ አንጥረኛውን ይቀጥራሉ፤ እርሱም አምላክ አድርጎ ይሠራዋል፤ ለዚያም ይጐነበሱለታል ይሰግዱለትማል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ዎርቃ ባረንቱ ቃርጪታፐ ቆልያዋንቱነ ብራ ሚዛናን ዎደ ልክያዋንቱ ሄዋ ኡንቱንቶ ጾሳ ኦደ መና ማላ፥ ዎርቃ ትግያዋ ቃጻሪኖ። እካ ጾሳ ኦደ መ፤ ያትና፥ ኡንቱንቱ ሄ ኤቃ ስንን ሆኪደ ጎይኒኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Work'k'aa barenttu k'arc'c'iitaappe k'oliyaawanttunne biraa miizaanan wotsiide likkiyaawanttu hewaa unttunttoo s'oossaa ootsiide med'd'ana mala, work'k'aa tigiyaawaa k'as'ariino. Ikka s'oossaa ootsiide med'd'ee; yaatina, unttunttu he eek'aa sintsan hokkiide goynniino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Amarda asati worqqa bantta karaxiiteppe qoleettes; biraakka meezaanen geeddareettes; istti seerisi tigiza hiillanchcha qaxxareettes; izikka isttas xoossa histti medhdhees. Isttika izas goynneettessinne yaynneettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኣማርዳ ኣሳቲ ዎርቃ ባንታ ካራጺቴፔ ቆሌቴስ፤ ቢራካ ሜዛኔን ጌዳሬቴስ፤ ኢስቲ ሴሪሲ ቲጊዛ ሂላንቻ ቃጻሬቴስ፤ ኢዚካ ኢስታስ ጾሳ ሂስቲ ሜስ። ኢስቲካ ኢዛስ ጎይኔቴሲኔ ያይኔቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
አሳይ ዎርቃነ ብራ ባንታ ቃርፂታፐ ቆልድ፥ ፆሰ ኦድ መና መላ ዎርቃ ሼሸይሳስ እሞሶና። እ ኦድ ስምን ኤንቲ ኤቃ ስንን ጉፋንድ ጎይኖሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Asay worqanne bira banta qarxiitape qolidi, xoosse oothidi medhana mela worqa sheesheysas immoosona. I oothidi simmin enti eeqa sinthan gufannidi goyinnoosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሰዎች ወርቅ ከከረጢታቸው ይዘረግፋሉ፤ ብርንም በሚዛን ይመዝናሉ፤ አንጥረኛን ይቀጥራሉ፤ እርሱም አምላክ አድርጎ ያበጅላቸዋል። እነርሱም ይሰግዱለታል፤ ያመልኩታልም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
አንዳንድ ሰዎች ኰረጆአቸውን ከፍተው ወርቅ እንደ ልባቸው ይመዛሉ፤ ብሩንም በሚዛን ይመዝናሉ፤ ጣዖት አድርጎ እንዲሠራላቸውም አንጥረኛ ይቀጥራሉ፤ ከተሠራም በኋላ እየሰገዱ ያመልኩታል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ወርቂ ካብ ከረጢት ይዝርግፉ፤ ብሩር ድማ ብሚዛን ይመዝኑ፤ ምስ ኣንጠረኛ ይወዓዓሉ፤ ንሱውን ኣምላኽ ገይሩ ይሰርሐሎም፤ ንሳቶም ከዓ ይሰግዱሉን የምልኽዎን።
Amharic Tigrinya 2011
ወርቂ ኻብ ማሕፉዳ ይኽስክሱ፡ ብሩር ድማ ብሚዛን ይመዝኑ፡ ምስ ሰራሕተኛ ይዋዓዐሉ፡ ንሱውን ኣምላኽ ይሰርሕ፡ ንሳቶም ከኣ ይሰግዱሉን የማልኽዎን።