Isaiah 47:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ብህዝበይ ተቘጢዐ፡ ንርስተይ ኣርኪሰ ኣብ ኢድካ ሂበዮ። ኣብ ልዕሊ እቲ ኣረጊት ኣርዑትካ ኣዝዩ ከቢድ ጌርካ ኣንቢርካ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በሕዝቤ ላይ ተቈጥቼ ነበር፤ ርስቴንም አረከስሽ፤ በእጅሽም አሳልፌ ሰጠኋቸው፤ ለሽማግሌዎቻቸው አልራራሽም፤ ቀንበራቸውንም እጅግ አክብደሻል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በሕዝቤ ላይ ተቈጥቼ ነበር ርስቴንም አረከስሁ በእጅሽም አሳልፌ ሰጠኋቸው፤ ከእነርሱ ጋር ምሕረት አላደረግሽም፥ በሽማግሌዎቻቸው ላይ ቀንበርሽን እጅግ አክብደሻል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በሕዝቤ ላይ ተቈጥቼ ነበር፤ ርስቴንም አረከስሁ፤ በእጅሽም አሳልፌ ሰጠኋቸው፤ ከእነርሱ ጋር ምሕረት አላደረግሽም፤ በሽማግሌዎቻቸው ላይ ቀንበርሽን እጅግ አክብደሻል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ታን ታ አሳ ሀንቀታድ፤ ታ ላታካ ቱንሳድ፤ ታን ኡንቱንቱ ነ ኩሽያን አደ እማድ። ኔን ኡንቱንቶ ቃረታባካ፤ ጭሜዳዋንቱ ቦላንካ ነ ሞርገ ምን ሎይ ዴጸታዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Taani ta asaa hank'k'ettaad; ta laataakka tunissaad; taani unttunttu ne kushiyan aatsaade immaad. Neeni unttunttoo k'arettabaakka; c'imeeddawanttu bollankka ne morgge mitsaan loytsa dees'ettaadda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Tani ta deraa hanqettadis; tani xinxxozakka tunisadis; tani istta ne kushen aaththa immadis. Neni gidikko isttas qadhettabeekka; cimmidayta bollaka keehi deexo qambara woththadasa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ታኒ ታ ዴራ ሃንቄታዲስ፤ ታኒ ጺንጾዛካ ቱኒሳዲስ፤ ታኒ ኢስታ ኔ ኩሼን ኣ ኢማዲስ። ኔኒ ጊዲኮ ኢስታስ ቃታቤካ፤ ጪሚዳይታ ቦላካ ኬሂ ዴጾ ቃምባራ ዎዳሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ታኒ ታ አሳ ሀንቀታስ፤ ታ ላታ ቱንሳስ፤ ታኒ ኤንታ ነ ኩሸን አዳ እማስ። ኔኒ ኤንታዉ ቃታባካ፤ ጭምዳይሳታ ቦላ ነ ዴፆ ቃምባራ ዎዳሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Taani ta asaa hanqetas; ta laata tunisas; taani enta ne kushen aathada immas. Neeni entaw qadhetabaaka; cimidaysata bolla ne deexo qambara wothadasa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሕዝቤን ተቈጥቼ ነበር፤ ርስቴን አርክሼው ነበር፤ አሳልፌ በእጅሽ ሰጠኋቸው፤ አንቺ ግን አልራራሽላቸውም፤ በዕድሜ በገፉት ላይ እንኳ፣ እጅግ ከባድ ቀንበር ጫንሽባቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እኔ በሕዝቤ ላይ ተቈጥቼ ነበር፤ እነርሱንም እንደ ርኩስ ቈጥሬ፥ ለአንቺ አሳልፌ ሰጠኋቸው፤ አንቺ ግን ርኅራኄ አላደረግሽላቸውም፤ በዕድሜ በገፉት ሰዎች ላይ የጭቈና ቀንበር አበዛሽባቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣብ ልዕሊ ህዝበይ ተቘጢዐ ነይረ፤ ንርስተይውን ተፀየፍኩ፤ ናብ ኢድኪ ድማ ኣሕሊፈ ሃብክዎም፤ ንስኺውን ኣይመሓርክዮምን፤ እኳ ደኣ ኣብቶም ኣረጋውያን፥ ኣርዑትኪ የመና ኣኽበድኪ።
Amharic Tigrinya 2011
ኣብ ህዝበይ ኰሬኹ፡ ርስተይ ፈንፈንኩ፡ ኣብ ኢድኪ ኸኣ ኣሕሊፈ ሀብክዎም። ንስኺ ኣይምሐርክዮምን፡ ኣርዑትኪ ኣብቶም ኣረገውቲ ኣዚኺ ኣኽበድኪ።