Isaiah 48:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣቱም ቤት ያእቆብ፡ ስም እስራኤል እተጸውዓኩምን ካብ ማያት ይሁዳ ዝወጻእኩምን፡ ብስም እግዚኣብሄር እትምሕሉ፡ ንኣምላኽ እስራኤል እትጽውዑ፡ ብሓቅን ብእስራኤልን ዘይኰኑስ፡ ነዚ ስምዑ ጽድቂ ኣይኰነን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እናንተ በእስራኤል ስም የተጠራችሁ፥ ከይሁዳም የወጣችሁ፥ በእውነት ሳይሆን፥ በጽድቅም ሳይሆን እርሱን እየጠራችሁ በእስራኤል አምላክ በእግዚአብሔር ስም የምትምሉ የያዕቆብ ቤት ሆይ፥ ይህን ስሙ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እናንተ በእስራኤል ስም የተጠራችሁ ከይሁዳም ውኆች የወጣችሁ፥ በእግዚአብሔር ስም የምትምሉ፥ በእውነት ሳይሆን በጽድቅም ሳይሆን የእስራኤልን አምላክ የምትጠሩ፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እናንተ በእስራኤል ስም የተጠራችሁ ከይሁዳም ውኆች የወጣችሁ፥ በጌታ ስም የምትምሉ፥ በእውነት ሳይሆን በጽድቅም ሳይሆን የእስራኤልን አምላክ የምትጠሩ፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
“ህንተኖ ያቆባ ዛረቶ፥ እስራኤልያ ሱንን ጼሰትያዋንቶ፥ ቃይ ይሁዳ ዘረፐ ዬዳዋንቶ፥ ሀዋ ስስተ። ህንተ መና ጎዳ ሱንን ጫቂታ፤ እስራኤልያ ጾሳ ጼሲታ፤ ሽን ቱማተንነ ጽሎተን ግደና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
«Hinttenoo Yaak'ooba zaretoo, Israa'eeliyaa suntsan s'eesettiyaawanttoo, k'ay Yihudaa zeretsaappe yeeddawanttoo, hawaa sisite. Hintte Med'inaa Godaa suntsan c'aak'k'iita; Israa'eeliyaa S'oossaa s'eesiita; shin tumatetsaaninne s'illotetsan gidenna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAY, «Intteno Isra7eele sunththan xeygettida, Yaaqoobeso asatoo! Yuhuda zareppe beettidaytoo! Intteno GODAA sunththan caaqqizaytoo! tumateththaninne xilloteththan gidontta, Isra7eele Xoossaa xeygizaytoo! Hayssa siyite.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይ፥ «ኢንቴኖ ኢስራኤሌ ሱንን ጼይጌቲዳ፥ ያቆቤሶ ኣሳቶ! ዩሁዳ ዛሬፔ ቤቲዳይቶ! ኢንቴኖ ጎዳ ሱንን ጫቂዛይቶ! ቱማቴኒኔ ጺሎቴን ጊዶንታ፥ ኢስራኤሌ ጾሳ ጼይጊዛይቶ! ሃይሳ ሲዪቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
“ህንተኖ፥ ያይቆባ ሶ አሳዉ፥ እስራኤለ ሱንን ፄገትዳይሳቶ፥ ይሁዳ ኮቻፈ ይዳይሳቶ፥ ሀይሳ ስእተ። ህንተ ጎዳ ሱንን ጫቀታ፤ እስራኤለ ፆሳ ፄገታ፤ ሽን ቱማተንነ ፅሎተን ግደና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
“Hinteno, Yayqooba soo asaw, Isra7eele sunthan xeegetidaysato, Yihuda kochaafe yidaysato, haysa si7ite. Hinte Godaa sunthan caaqeta; Isra7eele Xoossaa xeegeta; shin tumatethaninne xillotethan gidenna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“የያዕቆብ ቤት ሆይ፤ እናንት በእስራኤል ስም የተጠራችሁ፣ ከይሁዳ ዘር የተገኛችሁ፣ እናንት በእግዚአብሔር ስም የምትምሉ፣ በእውነት ወይም በጽድቅ ሳይሆን፣ የእስራኤልን አምላክ የምትጠሩ ይህን ስሙ!
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በእስራኤል ስም የምትጠሩ፥ ከይሁዳ ወገን የሆናችሁ፥ እናንተ የያዕቆብ ልጆች! ይህን ስሙ። እናንተ በታማኝነትና በእውነት ሳይሆን፥ የእስራኤልን አምላክ እናመልካለን ትላላችሁ፤ በእግዚአብሔር ስምም ትምላላችሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣቱም ብስም እስራኤል እትፅውዑ፥ ካብ ዓይኒ ማይ ይሁዳ ዝፈልፈልኩም፥ ብስም እግዚኣብሄር እትምሕሉ፥ ብሓቅን ብፅድቅን ደኣ ኣይኮነን እምበር፥ ንኣምላኽ እስራኤል እትፅውዑ፥ እዙይ ስምዑ።
Amharic Tigrinya 2011
ኣቱም ቤት ያእቆብ፡ ብስም እስራኤል እትስመዩ፡ ካብ ዓይኒ ማይ ይሁዳ ኸኣ ዝፈልፈልኩም፡ ብሓቅን ብጽድቅን ደኣ ኣይኰነን እምበር፡ ብስም እግዚኣብሄር እትምሕሉ፡ ንኣምላኽ እስራኤል ከኣ እትውድሱ ዘሎኹም፡ እዚ ስምዑ፡