Isaiah 48:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ብበረኻ ክመርሖም ከሎ ድማ ኣይጸምኡን፤ ነቲ ማያት ካብቲ ከውሒ ከም ዝውሕዝ ገበረሎም፤ ነቲ ከውሒ እውን መቐሎ፡ እቲ ማያት ድማ ወሓዘ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በምድረ በዳም በተጠሙ ጊዜ፥ ውኃን ከዓለቱ ውስጥ ያፈልቅላቸው ነበር፤ ዓለቱም ተሰነጠቀ፤ ውኃውም ይፈስስላቸው ነበር፤ ሕዝቤም ይጠጡ ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በምድረ በዳ በኩል በመራቸው ጊዜ አልተጠሙም፤ ውኃንም ከዓለቱ ውስጥ አፈለቀላቸው፥ ዓለቱንም ሰነጠቀ ውኃውም ፈሰሰ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በምድረ በዳ በኩል በመራቸው ጊዜ አልተጠሙም፤ ውኃንም ከዓለቱ ውስጥ አፈለቀላቸው፥ ዓለቱንም ሰነጠቀ ውኃውም ፈሰሰ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
እ ኡንቱንታ መላ ቢታ ግዶና ካለዳ ዎደ፥ ኡንቱንቱ ሳመትበይክኖ። ዛላፐ ሃካ ኡንቱንቶ ፑልትሴዳ፤ ዛላ እ ጳልቂና፥ ሃይ ቄዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
I unttuntta mela biittaa giddona kaaletseedda wode, unttunttu saamettibeykkino. Zaallaappe haatsaakka unttunttoo pulttisseedda; zaallaa I p'alk'k'ina, haatsay d'uuk'k'eedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Izi istta bazzo biittara kaaleththishin istti saamettibeettenna. Izi isttas zaallafe haath pulttisides; izi zaallaa phalqides; haaththika dhuuqqi kezides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢዚ ኢስታ ባዞ ቢታራ ካሌሺን ኢስቲ ሳሜቲቤቴና። ኢዚ ኢስታስ ዛላፌ ሃ ፑልቲሲዴስ፤ ኢዚ ዛላ ጳልቂዴስ፤ ሃካ ቂ ኬዚዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እ ኤንታ መላ ቢታራ ካለዳ ዎደ ሳሞትቦኮና። ዛላፈ ሃ ኤንታዉ ፑልትስ፤ እ ዛላ ጳልቅን ሃ ቅስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
I enta mela biittara kaalethida wode saamotibookona. Zaallafe haathi entaw pultis; I zaalla phalqin haathi dhuuqis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በምድረ በዳ ሲመራቸው አልተጠሙም ነበር፤ ውሃ ከዐለት አፈለቀላቸው፤ ዐለቱን ሰነጠቀ፤ ውሃውም በኀይል ፈልቆ ወጣ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር በምድረ በዳ በመራቸው ጊዜ ውሃ አልጠማቸውም፤ ይልቁንስ ውሃ ከአለት እንዲፈልቅላቸው አደረገ። አለቱን ከፍሎ ውሃ አጐረፈላቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ንህዝቡ ብምድረ በዳ፥ ክመርሖም እንተሎ ኣይፀምኡን፤ ማይ ካብ ኰዅሒ ኣውሓዘሎም፤ ኰዅሒ ሰንጢቑውን ኣፍለቐሎም።
Amharic Tigrinya 2011
ብምድረ በዳ ኺመርሖም ከሎ፡ ኣይጸምኡን፡ ማይ ካብ ከውሒ ኣውሐዘሎም፡ ከውሒ ሰንጢቑ ማይ ኣፈልፈለ።
Recommended Reading