Isaiah 49:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣቱም ሰማያት፡ ዘምሩ! ኣታ ምድሪ ድማ ተሓጐስ! ኣቱም ኣኽራን ድማ ናብ ሓጐስ ተበታተኑ! እግዚኣብሄር ንህዝቡ የጸናንዖም፡ ንድኻታቱውን ይምሕሮም ነበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔር ሕዝቡን ይቅር ብሎአልና፥ ከሕዝቡም ችግረኞቹን አጽንቶአልና። ሰማያት ሆይ፥ ደስ ይበላችሁ፤ ምድርም ደስ ይበላት፤ ተራሮችም እልል ይበሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔር ሕዝቡን አጽናንቶአልና፥ ለችግረኞቹም ራርቶአልና ሰማያት ሆይ፥ ዘምሩ፥ ምድር ሆይ፥ ደስ ይበልሽ ተራሮችም ሆይ፥ እልል በሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጌታ ሕዝቡን አጽናንቶአልና፥ ለችግረኞቹም ራርቶአልና ሰማያት ሆይ፥ ዘምሩ፥ ምድር ሆይ፥ ደስ ይበልሽ ተራሮችም ሆይ፥ እልል በሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ህንተኖ ሳሎቶ፥ ናሸቻን የጽተ። ኔኖ ቢታዉ ናሸታ። ህንተኖ ደረቶ፥ እልልተ! አያዉ ጎፐ፥ መና ጎዳይ ባረ አሳ ምንዳ፤ ቃይ ባረ መቶታንቻቶካ ቃረቴ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hinttenoo salotoo, nashshechchan yes's'ite. Neenoo biittaw nashetaa. Hinttenoo deretoo, ililite! Ayaw gooppe, Med'inaa Goday bare asaa mintsetseedda; k'ay bare metootanchchatookka k'aretee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Salotoo intte, ilili giite; biittayee neni ufayetta. Intteno Zumatoo ufayssan yexxite; gaasoykka GODAY ba deraa minththeththees; metotanchchatas qadhettees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሳሎቶ ኢንቴ፥ ኢሊሊ ጊቴ፤ ቢታዬ ኔኒ ኡፋዬታ። ኢንቴኖ ዙማቶ ኡፋይሳን ዬጺቴ፤ ጋሶይካ ጎዳይ ባ ዴራ ሚንስ፤ ሜቶታንቻታስ ቃቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ህንተኖ ሳሎቶ፥ ኡፋይሳን የፅተ፤ ነኖ ቢታዉ ኡፋይታ። ህንተኖ ደረቶ፥ እልልተ! ጎዳይ ባ አሳ ምንስ፤ ባ መቶተትዳ ባ አሳስ ቃትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hinteno saloto, ufaysan yexite; neno biittaw ufayta. Hinteno dereto, ililite! Goday ba asa minthethis; ba metootetida ba asaas qadhetis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሰማያት ሆይ፤ እልል በሉ፤ ምድር ሆይ፤ ደስ ይበልሽ፤ ተራሮች ሆይ፤ በደስታ ዘምሩ፤ እግዚአብሔር ሕዝቡን ያጽናናል፤ ለተቸገሩትም ይራራልና።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር ሕዝቡን ስለሚያጽናና እና ለሚሠቃዩትም ስለሚራራ ሰማያት ሆይ! ዘምሩ፤ ምድር ሆይ! ደስ ይበልሽ፤ ተራራዎች ሆይ! እልል በሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ንህዝቡ ኣፀናኒዑ እዩሞ፥ ንዝተሸገሩውን ክርህርሀሎም እዩ እሞ፥ ኣቱም ሰማያት፥ ዘምሩ፤ ኣቲ ምድሪ እውን፥ ተሓጐሲ፤ ኣቱም እምባታት ድማ፥ ዕልል በሉ።
Amharic Tigrinya 2011
እግዚኣብሄር ንህዝቡ ኣጸናንዔ፡ ንሽጉራቱውን ኪምሕሮም እዩ እሞ፡ ኣቱም ሰማያት፡ እልል በሉ፡ ኣቲ ምድሪ፡ ተሐጐሲ፡ ኣቱም ኣኽራን፡ እልል እናበልኩም ጨድሩ።