Isaiah 49:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሰበይቲ ንወዲ ማህጸና ኸይትድንግጸላ፡ ንውላዳ ኽትርስዖዶ ትኽእል እያ፧ እወ ክርስዑ ይኽእሉ እዮም ኣነ ግን ኣይርስዓካን እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
“በውኑ ሴት፥ ልጅዋን ትረሳለችን? ከማኅፀንዋ ለተወለደውስ አትራራምን? ሴት ይህን ብትረሳ፥ እኔ አንቺን አልረሳሽም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በውኑ ሴት ከማኅፀንዋ ለተወለደው ልጅ እስከማትራራ ድረስ ሕፃንዋን ትረሳ ዘንድ ትችላለችን? አዎን፥ እርስዋ ትረሳ ይሆናል፥ እኔ ግን አልረሳሽም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በውኑ ሴት ከማኅፀንዋ የተወለደው ሕጻን ልጇን ትረሳለች? ርህራሄ አልባስ እስክመሆን ትደርሳለች? አዎን፥ እርሷ ትረሳ ይሆናል፥ እኔ ግን አልረሳሽም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ጾሳይ ሀዋዳን ያጊደ ዛሬ፤ “አታ ባረ ንያ ናኣ ዶጋናዉ ዳንዳያይ? ባረ ኡሉዋፐ የሌዳ ናአዉ ቃረተኬየ? ጌላዳን አ ዶግንቶካ፥ ታን ኔና ዶግከ!
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
S'oossay hawaadan yaagiide zaaree; «Aata bare d'antsiyaa na'aa doganaw danddayay? Bare uluwaappe yeleedda na'aw k'arettekkeeyye? Geellaadan Aa doginttokka, taani neena dogikke!
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAY, «Aaya ba dhanththiza naa balanaas dandayazee? ba yelida naas qadhettekee? oonee erizay iza balana dandayawus; tani gidikko nena balikke.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይ፥ «ኣያ ባ ንዛ ና ባላናስ ዳንዳያዜ? ባ ዬሊዳ ናስ ቃቴኬ? ኦኔ ኤሪዛይ ኢዛ ባላና ዳንዳያዉስ፤ ታኒ ጊዲኮ ኔና ባሊኬ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
አይያ ባ ንያ ናኣ ዶጋናዉ ዳንዳአይ? ባ ኡሎፐ ከይዳ ናአስ ቃተኬ? እያ ዶግኮካ፥ ታኒ ነና ዶግከ!
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Aayiya ba dhanthiya na7aa doganaw danda7ay? Ba ulope keyida na7as qadhetekee? Iya dogikoka, taani nena dogike!
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“እናት የምታጠባውን ልጇን ልትረሳ ትችላለችን? ለወለደችውስ ልጅ አትራራለትምን? ምናልባት እርሷ ትረሳ ይሆናል፣ እኔ ግን አልረሳሽም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔርም እንዲህ ሲል ይመልሳል፦ “እናት የምታጠባውን ልጅዋን ልትረሳ ትችላለችን? ወይስ ለወለደችው ልጅ አትራራምን? እርስዋ እንኳ ብትረሳ እኔ ግን እናንተን አልረሳም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
“ብሓቂ እኖ ንተጥብዎ ውሉዳ ትርስዖዶ? ነቲ ኻብ ማህፀና ዝተወለደኸ ኣይትርህርሀሉንዶ? እወ፥ ንሳ ትርስዕ ትኸውን፤ ኣነ ግና ኣይርስዐክን እየ።
Amharic Tigrinya 2011
ሰበይቲዶ ንፍረ ኸርሳ ኽሳዕ ዘይትርሕርሓሉ፡ ነቲ ዚጠቡ ውሉዳ ኽትርስዕ ይከኣላ እዩ ምንም እኳ ንሳተን እንተ ረስዓ፡ ኣነስ ኣይክርስዓክን እየ።