Isaiah 5:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ እቶም ገንሸል ብመገዶም ኪጓስዩ እዮም፣ ዑናታት እቲ ስብሒ ድማ ጓኖት ኪበልዕ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የተማረኩ እንደ በሬዎች ይሰማራሉ፤ የተረሱትም ምግባቸውን ሲፈልጉ እንደ በግ ጠቦቶች በማሰማርያቸው ይሰማራሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የበግ ጠቦቶች በማሰማርያቸው ውስጥ ይሰማራሉ፥ እንግዶችም የሰቡትን ባድማ ይበላሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በጎችም በገዛ መሰማሪያቸው እንደሚሰማሩ ሆነው ይግጣሉ፤ የበግ ጠቦቶችም በባለጠጎች ፍርስራሽ ላይ ሣር ይበላሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄ ዎደ ዶርሳቱ ባረንቱ ቆሩዋን ሄመትያዋዳን ሄመታና፤ ዶርሳ ማራቱ ኮለቴዳ ዱረቱዋ ጎልያ ሳኣ ማና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
He wode dorssatuu barenttu k'ooruwaan heemettiyaawaadan heemettana; dorssaa maratuu koletteedda duretuwaa golliyaa sa'aa maana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
He wode dorsati bantta qooron heemettiza mala heemettana; dorsa laaqqati laalettida dureta keeththata sohon maata maana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄ ዎዴ ዶርሳቲ ባንታ ቆሮን ሄሜቲዛ ማላ ሄሜታና፤ ዶርሳ ላቃቲ ላሌቲዳ ዱሬታ ኬታ ሶሆን ማታ ማና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄ ዎደ ዶርሳት ሄ በሳን ሄመታና፤ ዶርሳ ኡርገት ላለትዳ ኬ በሳታን ማና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
He wode dorsati he bessan heemetana; dorsa urgeti laaletida keetha bessatan maana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በጎችም በገዛ መሰማሪያቸው እንደሚሰማሩ ሆነው ይግጣሉ፤ የበግ ጠቦቶችም በባለጠጎች ፍርስራሽ ላይ ሣር ይበላሉ ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የበግ ጠቦቶች፥ ቀድሞ ይሰማሩበት በነበረ ቦታ ይሰማራሉ፤ የሰቡ ፍሪዳዎችና የፍየል ግልገሎች በፈራረሱ ቦታዎች ሣር ይበላሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሽዑ ጡበታት ኣባጊዕ ኣብ ውሽጢ መውፈሪኦም ክጓሰዩ እዮም፤ ነቲ ዝባደመ ቦታ ሃብታማት ከዓ፥ ጓኖት ክበልዕዎ እዮም።
Amharic Tigrinya 2011
ሽዑ ዕያውቲ ኸም ኣብ መጓሰይኦም ኪጓሰዩ እዮም፡ ነቲ ዝባደመ ቦታ ሃብታማት ከኣ ጓኖት ኪበልዕዎ እዮም።