Isaiah 5:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እቶም ንበይኖም ኣብ ማእከል ምድሪ ምእንቲ ኺቕመጡ፡ ስፍራ ኽሳዕ ዘየልቦ፡ ቤት ናብ ቤት ዚተሓባበሩ፡ ኣብ ልዕሊ ኤከር ግራት ዚሰርሑ ወይለኦም!
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ከጎረቤቶቻቸው እርሻ ይወስዱ ዘንድ፥ ምድርንም ለብቻቸው ይይዟት ዘንድ፥ ቤትን ከቤት ጋር ለሚያያይዙ፥ እርሻንም ከእርሻ ጋር ለሚያቀራርቡ ወዮላቸው!
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ስፍራ እስከማይቀር ድረስ እናንተም በምድር ላይ ብቻችሁን እስክትቀመጡ ድረስ፥ ቤትን ከቤት ጋር ለሚያያይዙ እርሻንም ከእርሻ ጋር ለሚያቀራርቡ ወዮላቸው!
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ምንም ስፍራ ለሌሎች እስከማይተርፍ ድረስ፤ ቤትን በቤት ላይ በመጨመር፤ መሬትን ከመሬት ጋር በማያያዝ፤ ለብቻችሁ በምድር ተስፋፍታችሁ ለምትኖሩ ወዮላችሁ!
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሳአይ ይና፥ ህንተ ጻላላይ ጋድያ ቦላ ደአና ጋካናዉ፥ ጎልያ ጎልያ ቦላ ጉጅያዋንቶ፥ ጋድያ ጋድያና ጋያዋንቶ፥ ህንተንቶ አየ አና!
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Sa'ay d'ayina, hintte s'alalay gadiyaa bolla de'ana gakkanaw, golliyaa golliyaa bolla gujjiyaawanttoo, gadiyaa gadiyaanna gatsiyaawanttoo, hinttenttoo aayye ana!
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Haratas sohoy dhayanaashe gakkanaas, keeth keeththa bolla gujjizaytoo! Gade gadera gaththi oyththidi, intterkka xalla biittaa bolla aakki de7izaytoo! Inttes aayye ana!
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሃራታስ ሶሆይ ያናሼ ጋካናስ፥ ኬ ኬ ቦላ ጉጂዛይቶ! ጋዴ ጋዴራ ጋ ኦይዲ፥ ኢንቴርካ ጻላ ቢታ ቦላ ኣኪ ዴኢዛይቶ! ኢንቴስ ኣዬ ኣና!
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
በሲ ይን፥ ህንተ ፃላላ ቢታ ቦላ ዳና ጋካናዉ፥ ኬ ኬ ቦላ፥ ጋደ ጋደ ቦላ፥ ጉጀይሳቶ ህንተና አየ!
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Bessi dhayin, hinte xalaala biitta bolla daana gakanaw, keethe keetha bolla, gade gade bolla, gujeysato hintena ayye!
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ስፍራ ለሌሎች እስከማይተርፍ፣ ቤትን በቤት ላይ በመጨመር፣ መሬትን ከመሬት ጋር በማያያዝ፣ ለብቻችሁ በምድር ተስፋፍታችሁ ለምትኖሩ ወዮላችሁ
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በአገሪቱ ላይ መኖር የሚገባችሁ እናንተ ብቻ መስሎአችሁ፥ ቀድሞ በነበራችሁ ይዞታ ላይ ለመቀላቀል ሰዎችን ሁሉ እያስወጣችሁ ቤትን ከቤት ማያያዝና እርሻንም በእርሻ ላይ ለመቀላቀል ለምትፈልጉ ወዮላችሁ!
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንስኻትኩም በይንኹም ኣብ ማእኸል ሃገር ምእንቲ ኽትነብሩስ፥ ንኻልእ እናሰጐጕኩም ስፍራ ኽሳዕ ዝሰኣን፥ ገዛ ምስ ገዛ ንዘተሓሕዙ፥ ግራትውን ምስ ግራት ንዘቀራርቡ ወይለኦም!
Amharic Tigrinya 2011
ንስኻትኩም በይንኹም ኣብ ማእከል ሃገር ክትነብሩስ፡ እቶም ስፍራ ኽሳዕ ዚሰኣን፡ ቤት ኣብ ቤት ዚድርቡ፡ ግራት ከኣ ናብ ግራት ዜቕርቡ ወይለኦም።