Isaiah 50:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣቱም ሓዊ እተወልዑ፡ ብስፓርታ እተኸበብኩም ኲላትኩም፡ እንሆ፡ ብብርሃን ሓዊኹምን በቲ ዘቃጸልኩምዎ ብልጭታታትን ተመላለሱ። ካብ ኢደይ ክህልወካ ኣለዎ፤ ብጓሂ ክትድቅስ ኢኻ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እነሆ፥ እሳት የምታነድዱ፥ የእሳትንም ነበልባል ከፍ ያደረጋችሁ ሁላችሁ፥ በእሳታችሁ ብርሃንና ባነደዳችሁት ነበልባል ሂዱ፤ ስለ እኔ ይህ ይሆንባችኋል፤ በኀዘንም ትተኛላችሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እነሆ፥ እሳት የምታነድዱ የእሳትንም ወላፈን የምትታጠቁ ሁላችሁ፥ በእሳታችሁ ነበልባል ባነደዳችሁትም ወላፈን ሂዱ፤ ይህ ከእጄ ይሆንባችኋል፤ በኀዘን ትተኛላችሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እነሆ፥ እሳት የምታነድዱ፥ የእሳትንም ወላፈን የምትታጠቁ ሁላችሁ፥ በእሳታችሁ ነበልባል ባነደዳችሁትም ወላፈን ሂዱ! ይህ ከእጄ ይሆንባችኋል፤ በኅዘን ትተኛላችሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
በእተ፥ ህንተኖ ታማ ኤያ ኡባ ገደ፥ ዪቻ ጾምፕያ ላጩዋ ህንተንቶ ሺሽያዋንቶ፥ ህንተ ኤዳ ታማ ፖኡዋን ሄመትተ! ህንተ ዪጬዳ ጾምፕያ ላጩዋ ፖኡዋን ስመረትተ! ህንተ ታ ኩሽያፐ አካናዉ ደእያባይ ሀዋ: ህንተ ዎልቃማ ሴላን ግሳና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Be'ite, hinttenoo tamaa eetsiyaa ubbaa gede, yiichcha s'omppiyaa lac'uwaa hinttenttoo shiishshiyaawanttoo, hintte eetseedda tamaa poo'uwaan hemettite! Hintte yiic'eedda s'omppiyaa lac'uwaa poo'uwaan simerettite! Hintte ta kushiyaappe akkanaw de'iyaabay hawaa: Hintte wolk'k'aama seelaan gisana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Ha7i gidikko intte tama eeththidi, laciza intte xomppe xomppe oykkida ubbati intte poo7on biite; intte oyththida xomppe poo7on simerettite; Intte ta kusheppe ekkanayssi hayssa; intte iita meton kundana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሃኢ ጊዲኮ ኢንቴ ታማ ኤዲ፥ ላጪዛ ኢንቴ ጾምፔ ጾምፔ ኦይኪዳ ኡባቲ ኢንቴ ፖኦን ቢቴ፤ ኢንቴ ኦይዳ ጾምፔ ፖኦን ሲሜሬቲቴ፤ ኢንቴ ታ ኩሼፔ ኤካናይሲ ሃይሳ፤ ኢንቴ ኢታ ሜቶን ኩንዳና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ህንተኖ ታማ ኤያ ኡባቶ፥ ላጮ ፆምፐ ህንተዉ ሺሸይሳቶ፥ ህንተ ኤዳ ታማ ፖኡዋን ሄመትተ። ላጮ ፆምፕያን ስመረትተ፤ ህንተ ታ ኩሸፐ ኤካናዉ ደኤይ ሀይሳ፤ ህንተ ዎልቃማ መቶ ሴላን ዝንአና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hinteno tama eethiya ubbato, laco xompe hintew shiisheysato, hinte eethida tama poo7uwan hemetite. Laco xompiyan simeretite; Hinte ta kushepe ekanaw de7ey haysa; hinte wolqaama meto seelan zin7ana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
አሁን ግን እናንተ እሳት አንድዳችሁ፣ የራሳችሁን የሚንቦገቦግ ችቦ የያዛችሁ ሁሉ፣ በሉ በእሳታችሁ ብርሃን ሂዱ፤ ባንቦገቦጋችሁትም የችቦ ብርሃን ተመላለሱ። እንግዲህ ከእጄ የምትቀበሉት ይህ ነው፤ በሥቃይም ትጋደማላችሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እናንተ ሁላችሁም ነገር በሰው ላይ እንደ እሳት የምታነዱና እንደ ችቦ የምትለኲሱ ናችሁ፤ ባነደዳችሁት እሳት ነበልባል ውስጥና በለኰሳችሁት ችቦ ትጠፋላችሁ ይህንንም ቅጣት የምትቀበሉት ከእኔ ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣቱም ሓዊ እተንድዱ ኵልኻትኩም፥ ነበልባልውን ዝሓዝኩም፥ በቲ ሃልሃልታ ሓዊኹምን፥ በቲ ዘንደድኩምዎ ነበልባልን ኪዱ። እምበኣር ካብ ኢደይ እትቕበልዎ እዙይ እዩ፤ ኣብ ሓዘን ድማ ኽትድቅሱ ኢኹም።
Amharic Tigrinya 2011
እንሆ፡ ኣቱም ሓዊ እተንድዱ ዂላትኩም፡ እያድ ከኣ እትዕጠቑ፡ ኣብቲ ሃልሃልታ ሓውኹምን ኣብቲ ዘንደድኩምዎ እያድን ኪዱ፡ እዚ ኻብ ኢደይ እዩ ዚመጻኩም፡ ኣብ ስቓይ ክትድቅሱ ኢኹም።