Isaiah 50:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እግዚኣብሄር ኣምላኽ እዝነይ ከፈተለይ፡ ኣይዓለምኩን ንድሕሪት ኣይምለስኩን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የጌታ የእግዚአብሔር ተግሣጽም ጆሮዬን ከፍቶአል፤ እኔም ዐመፀኛ አልነበርሁም፤ አልተከራከርሁም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ጌታ እግዚአብሔር ጆሮዬን ከፍቶአል፥ እኔም ዓመፀኛ አልነበርሁም ወደ ኋላዬም አልተመለስሁም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጌታ እግዚአብሔር ጆሮዬን ከፍቶአል፥ እኔም ዓመፀኛ አልነበርሁም ወደ ኋላዬም አልተመለስሁም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ታ ሀይ ዶዬዳ፤ ታንካ ማካላንቻ ግዳበይከ፤ ጉየካ ስማበይከ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday ta haytsaa dooyeedda; taanikka makkalanchcha gidabeykke; guyyekka simmabeykke.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Ubbaa Haariza GODAY ta hayth doydes; tani makkallanchcha diikke; guyekka baqatabeekke.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ ታ ሃይ ዶይዴስ፤ ታኒ ማካላንቻ ዲኬ፤ ጉዬካ ባቃታቤኬ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኡባ ሃርያ ጎዳይ ታ ሀይ ዶይስ፤ ታኒ ጌላ ግዳብከ፤ ጉየ ስማብከ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Ubbaa Haariya Goday ta haythaa dooyis; taani geella gidabike; guye simmabike.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ልዑል እግዚአብሔር ጆሮዬን ከፍቶታል፤ እኔም ዐመፀኛ አይደለሁም፤ ወደ ኋላም አላፈገፈግሁም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ጌታ እግዚአብሔር ማስተዋልን ሰጥቶኛል፤ እኔም ዐመፀኛ ሆኜ ከእርሱ አልራቅሁም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ጐይታ እግዚኣብሄር ንእዝነይ ከፈተለይ፤ ኣነውን ኣይኣበኹን፤ ኣየድሐርሐርኩን።
Amharic Tigrinya 2011
እግዚኣብሄር ኣምላኽ እዝነይ ከፈተለይ፡ ኣነውን ኣይኣቤኹን፡ ኣየድሓርሓርኩን።