Isaiah 50:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እንሆ፡ እግዚኣብሄር የሆዋ ይሕግዘኒ ኣሎ። መን እዩ ዝፈርደኒ፧ እንሆ፡ ኲላቶም ከም ክዳን ክኣርግ እዮም፤ እቲ ዕንቅርቢት ክበልዖም እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እነሆ፥ ጌታ እግዚአብሔር ይረዳኛል፤ ማን ይጎዳኛል? እነሆ፥ ሁላችሁ እንደ ልብስ ታረጃላችሁ፤ ብልም ይበላችኋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እነሆ፥ ጌታ እግዚአብሔር ይረዳኛል፤ ማን ይፈርድብኛል? እነሆ፥ ሁሉ እንደ ልብስ ያረጃሉ ብልም ይበላቸዋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እነሆ፥ ጌታ እግዚአብሔር ይረዳኛል፤ ማን ይፈርድብኛል? እነሆ፥ ሁሉ እንደ ልብስ ያረጃሉ ብልም ይበላቸዋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
በእተ፥ ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ታና ማዴ፤ ያትና፥ ታና ባይዛንቻ ጋናዌ ኦኔ? በእተ፥ ኡንቱንቱ ኡባይካ ማዩዋዳን ኤጭ ዉራና፤ ብልአይ ኡንቱንታ ማና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Be'ite, Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday taana maaddee; yaatina, taana bayzzanchcha gaanawe oonee? Be'ite, unttunttu ubbaykka mayuwaadan ec'i wurana; bil"ay unttuntta maana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Be7ite, Ubbaa Haariza GODAY tana maaddees; histtiin ta bolla pirdanay oonee? Be7ite, istti ubbayka may7o mala ceeggana; bilay istta maana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ቤኢቴ፥ ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ ታና ማዴስ፤ ሂስቲን ታ ቦላ ፒርዳናይ ኦኔ? ቤኢቴ፥ ኢስቲ ኡባይካ ማይኦ ማላ ጬጋና፤ ቢላይ ኢስታ ማና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኡባ ሃርያ ጎዳይ ታና ማዴስ፤ ያትን፥ ታ ቦላ ፕርደይ ኦኔ? ኤንቲ ኡባይ ማኦዳ ጭማና፤ ኤንታ ብል ማና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Ubbaa Haariya Goday tana maaddees; yaatin, ta bolla pirdey oonee? Enti ubbay ma7oda cimana; enta bili maana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የሚረዳኝ እርሱ ጌታ እግዚአብሔር ነው፤ የሚፈርድብኝስ ማን ነው? እነሆ፤ ሁሉም እንደ ልብስ ያረጃሉ፤ ብልም ይበላቸዋል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የሚረዳኝ ጌታ እግዚአብሔር ነው፤ ማን ይፈርድብኛል? ከሳሾቼ እንደ ልብስ ያረጃሉ፤ ብልም ይበላቸዋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እንሆ፥ ጐይታ እግዚኣብሄር ረዳእየይ እዩ፤ ዝዅንነኒ ደኣ መን እዩ? እንሆ፥ ኵላቶም ከም ክዳን ክበልዩ፥ ባልዕውን ክበልዖም እዩ።
Amharic Tigrinya 2011
እንሆ፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ይረድኣኒ፡ ዚዂንነኒ ደኣ መን እዩ እንሆ፡ ኲላቶም ከም ዓለባ ኺበልዩ፡ ብልዒውን ኪበልዖም እዩ።